Wednesday 28 August 2013

በኢትዮጵያና በኬንያ ድንበር የተደጋገመው የጎሣዎች ግጭት

በኢትዮጵያና በኬንያ የድንበር አካባቢዎች ከከትናንት በስተያው ቅዳሜ ወዲህ በተፈጠሩ የጎሣዎች ግጭቶች ቢያንስ ሦስት ሰዎች መገደላቸውን አንድ የኬንያ ራዲዮ ጣቢያ ዘገበ፡፡


ሰሎሞን አባተ
ሞያሌዎቹ
ሞያሌዎቹ

No comments:

Post a Comment