Saturday 31 August 2013

ESAT Breaking News Aug 31 2013 Semayawi party



ሰበር ዜና በአሁኑ ሰዓት የሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ በታጠቁ ፌደራል ፖሊሶች ተከቧል

Semayawi Party- Ethiopia

በአሁኑ ሰዓት የሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ በታጠቁ ፌደራል ፖሊሶች ተከቧል
በፓርቲው ጽ/ቤት ውስጥ ወደ 100 የሚጠጉ አባላት የሚገኙ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ወደ 60 የሚሆኔ ከባድ መሳሪያ የታጠቁ የፌደራል ፖሊስ በግቢው ውስጥ ይገኛል ማንም መውጣትም ሆነ መግባት አይችልም፡፡ ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን እንገልጽላችኋለን፡
ፓርቲው ከሰላሳ ደቂቃዎች በፊት ባደረሰን መረጃ፤ የሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ከባድ መሳሪያ በታጠቁ ፖሊሶች ተከቧል፡፡ ወደ መቶ የሚጠጉ አባላት በፅ/ቤቱ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ የሚፈጠረውን እየተከታተልን እንነግራችኋለን ያለን ቢሆንም ከአስራ አምስት ደቂቃ ቆይታ በኋላ ደግሞ ይህንን መግለጫ አውጥቷል፡፡

Dargaggoonni Oromoo Dhiha Oromiyaa Magaalaa Jimmaa Keessatti Walitti Dhufuun Ajjeechaa Injiner Tasfaaun Camadaa Irraa Wayyaaneen Geessise Balaaleffachuun Ibsa Ejjennoo Baafatan


OromiaALutaContinua2011FDGHagayyaa 29/2013 Ajjeechaa gara jabeenyaa mootummaan TPLF fi EPRDF Gotichaa Oromoo Injineer Tasfahuun Camadaa irraatti raawwate ilaalchisuun, miseensotiin Qeerroo Bilisummaa godina Dhihaa Oromiyaa bakkoota adda addaa irraa magaala Jimmaa keessatti walitti dhufuun yaadannoo gootota Oromoo wareegamanii erga taasisaniin booda  Ibsa itti aanu kana dabarsatanii jiru:-
Ibsaa Gaddaa
Nuti Qeerroon bilisummaa (dargaggoonnii Oromoo) Ajjeechaa diinummaa kan sanyii irraatti hundaa’ee Gooticha Oromoo Injiineer Tasfahuun Camadaa fi yeroo irraa gara yerootti ilmaan Oromoo irraatti fudhatamaa jiruu jabeessinee balaleffaanna. Qabsoo saba kamii keessaattuu qabsaa’aan yoo du’ee qabsoon daranuu jabaatee itti fufa malee takkaa duubatti deebi’ee hin beekuu, kanaafuu nutis Qeerroon dargaggoonnii Oromoo qabsoo goototni Oromoo wareegamaa Lubbuu itti kanfaluun xurree isaan baasanii asiin ga’an jabeessuun qabsoo keenyaa jabeessinee kan itti fufnu ta’uu diinaa fi firattis jabeessinee hubachiisuu barbadna.

ካሩቱሪ በኪሳራ ለ“በቃኝ” እያቅማማ ነው!

ለህንድ ፍትህ ወዳዶች ጥሪው ይቀጥላል ተብሏል

landgrab-e


የኢትዮጵያን ለም መሬት ከተቀራመቱት ኢንቨስተሮች መካካል አንዱ የሆነው የህንዱ ካሩቱሪ ከኢትዮጵያ ለቅቆ የሚወጣበት ጊዜ መቃረቡን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ክፍሎች ለጎልጉል አስታወቁ። አበዳሪዎችና ባለ አክሲዮኖች ፊታቸውን እንዳዞሩበትም ታውቋል። ከዚህ በተጨማሪም በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ባዶ ዋይታ የሚያሰማው ኢህአዴግ የያዘው አዲስ አቋም ድርጅቱንና ከድርጅቱ ጋር የቀረበ ግንኙነት አላቸው የሚባሉትን ሃሳብ ላይ ጥሏል።
በምናምንቴ ዋጋ የኢትዮጵያ ድንግል መሬት ባለቤት የሆነው ካሩቱሪ ለጊዜው በገንዘብ ሊተመን የማይችል የተፈጥሮ ደን ሲያወድም የከለከለው አልነበረም። ለጊዜው ማልማት ከሚችለው አቅም በላይ መሬት ወስዶ የተፈጥሮ ደን የጨፈጨፈው ካሩቱሪ ተቃውሞ የገጠመው ገና ከጅምሩ ነበር።
በቦታው ሆነው መረጃ ሲያቀብሉ የነበሩ ወገኖችና ለድርጅቱ ቅርብ የሆኑ እንደሚሉት በጋምቤላ መሬት ወስደው ደን በመጨፍጨፍ ከሰል እያከሰሉና ጣውላ በማምረት ገንዘብ የሰበሰቡ “ባለሃብቶች” መሬቱን ሲነጥቁ ላደረሱት ውድመት እንዳልተጠየቁ ይጠቁማሉ። ካሩቱሪን የተለየ የሚያደርገው የያዘው ሰፊ መሬትና ያደረሰው የጉዳት መጠን እንደሆነ የሚጠቁሙት ክፍሎች ካሩቱሪ ካጋጠሙት ፈተናዎች ሁሉ ትልቁ ባካባቢው የመሬቱ ባለቤቶች ያጣው ተቀባይነት እንደሆነ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ ህንድ በመዝለቅ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ /አኢጋን/ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶና የኦክላንድ ተቋም ዳይሬክተር አኑራድሃ ሚታል ያካሄዱት ዘመቻ ውጤት እንደሆነ የሚናገሩ አሉ።

Friday 30 August 2013

የሃገር ውስጥ የደህንነት መምሪያ ሃላፊው አቶ ወልደስላሴ ወልደሚካኤል በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ፤

ነሃሴ ፳፬(ሃያ አራት)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፋና እንደዘገበው ፤ግለሰቡ በቁጥጥር ስር የዋሉት የነበራቸውን ስልጣን ያለአግባብ በመጠቀም ምንጩ ያልታወቀ ሃብት በማፍራት የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል በሚል  ተጠርጥረው ነው ።

ፋና ይህም ቢልም አቶ ወልደስላሴ ከደህንነት ዋና ሹሙ ከአቶ ጌታቸው አሰፋ ጋር ጠብ ውስጥ ገብተው መቆየታቸው በስፋት ሲነገር ቆይቷል።
በተለይ መቀሌ በተካሄደው የህወሀት ጉባኤ ላይ በአቶ ጌታቸው አሰፋ እና በአቶ ወልደስላሴ መካከል ከፍተኛ ጭቅጭቅ ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን፤በጉባኤው አቶ ወልደስላሴአቶ ጌታቸው አሰፋን  “የ አል አሙዲ ተላላኪ ሆኗል” እስከማለት ድረስ ዘልፈዋቸው  ነበር።
በዚህም ሳቢያ የደህንነት ሹሙ አቶ ጌታቸው ቂም በመያዝና ከወራት በፊት በተደረገ ግምገማ አቶ ጌታቸውን ከሙስና ጋር በማያያዝ ከሀላፊነታቸው እንዲወገዱ አስደርገዋቸዋል።
ከወራት በፊት በዚህ መልኩ ከሀላፊነታቸው የተወገዱት አቶ ወልደሥላሴ ዛሬ በሙስና ክስ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከፌደራል ስነምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው  ፥ ተጠርጣሪው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት ቀርበው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል።

“ምስጢር ያልሆኑ ምስጢራት” ‑ ድንበር ተሻጋሪው የኢሕአዴግ ዕኩይ ፕሮፖጋንዳ

August 30, 2013

ከኢትዮጵያዊ ሙስሊም
እዚህ አሜሪካ ከዋሽንግተን ዲሲ ከተማ የሚሰራጨው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ራዲዮ ጣቢያ በቅርቡ የሙስሊም ኢትዮጵያውያን የሃይማኖት ነፃነትና መብትን የማስከበር ሰላማዊ ትግልን ከ‹ፖለቲካዊ እስልምና› ጋር ለማያያዝ የሚቃጣ “የራዲዮ ዝግጅት” አቅርቧል፡፡ ዝግጅቱ ዊኪሊክስ በተሰኘው ድረ‑ገፅ አምና ይፋ የተደረጉ የስቴት ዲፓርትመንት ምሥጢራዊ ሰነዶችንና ከጥቂት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ከተከሰቱ ግጭቶች ጋር የተያያዙ የድምፅ ግብዓቶችን በመጠቀም ወቅታዊውን የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሃይማኖት ነፃነትን የማስከበር ሰላማዊ ትግል ከ‹ፖለቲካዊ እስልምና› ጋር በማያያዝ ጭቃ ለመቀባት፣ ብሎም ሙስሊም ያልሆኑ ወገኖችን ግንዛቤ ለማዛባት ይሞክራል፡፡
ይህ ጽሑፍ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን እየተነዛና እየተሰበከ ባለው ጥላቻና ግጭትን የመቀስቀስ ዓላማ ያዘለ ፕሮፖጋንዳ አኳያ፣ ወቅታዊውን የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሃይማኖት ነፃነትን የማስከበር ሰላማዊ ትግል በአጭሩ በማስቃኘትና፣ በአሁኑ ወቅት መንግሥትና አጫፋሪዎቹ እያካሄዱ ያሉትን ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት ያለመ ዕኩይ ዘመቻ አደገኛነት በማመላከት ዓላማ የተዘጋጀ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ራዲዮ ያቀረበውን ዝግጅት አሉታዊነት በድፍኑ ከመተቸት ይልቅ፣ በዝግጅቱ ይዘት ላይ ያተኮረ ሰፋ ያለ ሒስ ማቅረብ አስፈላጊ ይመስለናል፡፡ እናም በዚህ ጽሑፍ የራዲዮ ጣቢያው ባቀረበው ዝግጅት ይዘት ጥቂት አንኳር ጉዳዮች ላይ በማተኮር የጣብያውን አሳዛኝና አሳፋሪ ሥራ ለማስቃኘት እንሞክራለን፡፡

Thursday 29 August 2013

ፓሊስ የሰማያዊ ፓርቲ አመራርን ነገ ሊያነጋግር ነው

ነሃሴ ፳፫(ሃያ ሦስት ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሰማያዊ ፓርቲ የፊታችን እሁድ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ፓሊስ የፓርቲውን አመራሮች በመጥራት ለነገ ሊያነጋግራቸው ቀጠሮ መያዙን ምንጮች ለኢሳት ገለጹ፡፡

ፓርቲው በበኩሉ ሊካሄድ የታቀደውን የተቃውሞ ሰልፍ በምንም አስገዳጅ ሁኔታ ሊሰርዝ እንደማይችል በጉዳዩ ላይ ያነጋገርናቸው የፓርቲው አመራሮች ተናግረዋል፡፡
ምንጮች ለኢሳት እንደገለጹት ከሆነ የአዲስ አበባ ፖሊስ ነገ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ላይ የሰማያዊ ፓርቲ ፀሐፊን፣ ሊቀመንበሩንና የሰልፍ አስተባባሪዎችን ለማነጋገር ጥሪ እንዳቀረበላቸው ታውቋል፡፡
በፀጥታ ዙሪያ ልናነጋግራችሁ እንፈልጋለን የሚለው የፖሊስ መጥሪያ ፓርቲው የእሁዱን ስብሰባ እንዲሰርዝ ለማግባባት ያለመ እንደሆነ ታውቋል፡፡
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ፓርቲያቸው የእሁዱን ስብሰባ ለማካሄድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ እንደሆነ ተናግረው፤ ምንም አስገዳጅ ሁኔታ ከያዙት አቋም እንደማያስቆማቸው ለኢሳት ተናግረዋል፡፡
በታሪክ፣ በሞራልም ሆነ በህግ ተጠያቂ የሚያስደርገን ነገር ስለሌለ ሰላማዊ ሰልፉ የማይቀር መሆኑን የፓርቲው አመራር ተናግረዋል፡፡

ወታደራዊ ትጥቅማ ምረቻ ፋብሪካ በቃጠሎ ጉዳት ደረሰበት

ሃሴ ፳፫(ሃያ ሦስት ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ዛሬ በተነሳ የእሳት አደጋ ቃጠሎ በመከላከያ ሚኒስትር የትጥቅና ወታደራዊ ልብስ ስፌት ፋብሪካ ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የአይን እማኞች ለኢሳት አስታወቁ፡፡

ከአዳማ ከተማ ወደ ወንጂ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው ወታደራዊ የልብስ ስፌት ፋብሪካ ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ በፋብሪካው ላይ ከፍተኛ የንብረት ጉዳት መድረሱን ለማወቅ ተችሏል፡፡
በ18 ሚሊዮን ብር ወጪ በቅርቡ የተገነባው ፋብሪካው የተለያዩ ወታደራዊ ዩኒፎርሞችን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ ሲሆን የደረሰው አደጋ መንስኤ ሊታወቅ አልቻለም፡፡
በፋብሪካው ላይ የደረሰውን ቃጠሎ ለማጥፋት ከአዳማ ከተማ የእሳት ማጥፊያ ባለመኖሩ ደብረ ዘይት ከሚገኘው አየር ሀይል እሳት ማጥፊያ እስከሚደርስ ድረስ የተነሳውን እሳት ማጥፋት አለመቻሉን የአይን እማኞች ተናግረዋል፡፡
ለአንድ ሰዓት ያህል በቆየው የእሳት አደጋ ግምታቸው ከፍተኛ የሆነ ማሽኖች ላይ ጉዳት እንደደረሰ የታወቀ ሲሆን ከአራት ቀናት በፊት መንግስት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የገዛቸው ማሽኖች በፋብሪካው ገብተው እንደነበረ ታውቋል፡፡

የሕወሐት ባለስልጣናት የአሜሪካ ቆይታ፤ የከዱ አሉ

August 29, 2013

ከኢየሩሳሌም አርአያ
በአባይ ወልዱ የሚመራውና ሰባት ከፍተኛ የሕወሐት ባለስልጣናት የተካተቱበት ቡድን በአሜሪካ አራት ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ በተለይ በላስቬጋስ ጠንካራ ተቃውሞ እንደገጠመው በስፍራው የተገኙ ምንጮች አስታወቁ። ቡድኑ በዋሽንግተን ኢትዮጲያ ኤምባሲ በጀመረውና በመቀጠል በላስቬጋስ፣ ሲያትልና ካሊፎርኒያ ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ “አላማ” አድርጎ የያዛቸው ጉዳዮች እንደነበሩ የጠቆሙት ምንጮች፣ እነሱም፥ “የመለስ ፋውንዴሽን፣ የአባይ ግድብና የ40/60 የቤቶች ግንባታ.” ሲሆኑ፣ ለነዚህ ማስፈፀሚያ “ገንዘብ አዋጡ” የሚለው ዋናው ግብ እንደነበር አስረድተዋል። በተለይ ደግሞ « በትግራይ ተወላጁ ዘንድ ሕወሐት የለም፣ ተከፋፍሏል፣ ተዳክሟል፣ ፓርቲው ሰው የለውም፤» የሚለውን እራሱ ቡድኑ በማንሳት ለገዛ ጥያቄው መልስ ሲሰጥ « ሕወሐት አሁንም ሃይል አለው፤ አልተዳከመም» በማለት አድራጊ- ፈጣሪ በመሆን ስልጣኑን በበላይነት ተቆጣጥሮ እንደያዘና ቡድኑ የመጣውም “አይዟችሁ” ለማለት እንደሆነ መገለፁን በቅርብ የተከታተሉት ምንጮች አስታውቀዋል። ቡድኑ በተጨማሪም ፥ « ልማት አልምተናል፤ ትግራይ እየለማ ነው፤ ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረገነው ነው» ከማለቱ ባሻገር « በትግራይ ተወላጁ ላይ አደጋ ተደቅኗል፤ የሙስሊሙ፣ የትምክህተኞችና የሽብርተኞች አደገኛ እንቅስቃሴ እያንዣበበ መሆኑን፣…የተደቀነብህን አደጋ ከጎናችን ሆነህ ተከላከል፤ ያለበለዚያ ግን ሊያጠፉህ ነው፤» ሲሉ መናገራቸውን የገለፁት ምንጮች አክለውም፣ « አባላት የሆናችሁ ተወደደም ተጠላ መሬትና መኖሪያ ቤት እንሰጣችኋለን፤ ለዚህም ከእኛ ጎን መሰለፍ አለባችሁ» በማለት ሊሸነግሉ መሞከራቸውን ጠቁመዋል።

Wednesday 28 August 2013

የአዲስ አበባ መስተዳድር ሰማያዊ ፓርቲ በመጪው እሁድ ሰልፍ የሚያደርግ ከሆነ፤ሰልፉ ህገወጥ ነው አለ።

ነሃሴ ፳፪(ሃያ ሁለት)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሰንደቅ እንደዘገበው በመጪው እሁድ ነሐሴ 26 ቀን 2005 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በማወዛገብ ላይ ነው።

ቀደም ሲል ሰማያዊ ፓርቲ በዕለቱ ሰልፍ እንደሚያካሂድ ቢያስታውቅም፤ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጽ/ቤት በበኩሉ ነሐሴ 20 ቀን 2005 ዓ.ም በጽ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ በተመሳሳይ ቀን ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱን ይፋ አድርጓል።
ይህንን ተከትሎ በፓርቲው እና የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  “የቀደምኩት እኔ ነኝ” በማለት በመወዛገብ ላይ ሲሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና የስብሰባ ማሳወቂያ ጽ/ቤት በበኩሉ፤ ሰልፍ እንደሚካሄድ ቀድመው ያሳወቁት የሃይማኖት ተቋማቱ በመሆኑ በዕለቱ የሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ የሚካሄድ ከሆነ ህገወጥ ነው ብሏል።
ስለጉዳዩ ተጠየቁት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ፤ ፓርቲው ከወር በፊት ነሐሴ 26 ቀን 2005 ዓ.ም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሂድ በጽ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ማድረጉን በማስታወስ፤ ፓርቲያቸው ሰላማዊ ሰልፉን ለማካሄድ በቅድሚያ ጥያቄ ማቅረቡን ተናግረዋል።
እንደ ሊቀመንበሩ ገለፃ ፓርቲው አስቀድሞ ቀን መቁረጡንና በተባለውም ቀን ሰልፉን ለማካሄድ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍ፣ ስብሰባና የማኀበራት ፈቃድ ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ጭምር የማሳወቂያ ደብዳቤ ማስገባቱን ተናግረዋል።

በኢትዮጵያና በኬንያ ድንበር የተደጋገመው የጎሣዎች ግጭት

በኢትዮጵያና በኬንያ የድንበር አካባቢዎች ከከትናንት በስተያው ቅዳሜ ወዲህ በተፈጠሩ የጎሣዎች ግጭቶች ቢያንስ ሦስት ሰዎች መገደላቸውን አንድ የኬንያ ራዲዮ ጣቢያ ዘገበ፡፡


ሰሎሞን አባተ
ሞያሌዎቹ
ሞያሌዎቹ

Tuesday 27 August 2013

Kabajaa Bifa Addaa Ummati Oromoo Taasiseefiin Sirni Awwaalicha Gootichi Oromoo Injiner Tasfahun Camadaan Lafa Dhaloota Isaatti Raawwate.


Tasfahun 2

Hagayya 26,2013Gabaasa Qeerroo Finca’aa

Godina Dhihaa Oromiyaa bakkotaa gara garaatti sabboontotni ilmaan Oromoo ajjeechaa suukkaaneessaa mootuummaan Wayyaanee EPRDF hayyuu Oromoo Injinner Tasfahun Camadaa irratti raawwatamettii gadda guddaa itti dhaga’amee, ibsachuun
Anotaa gara garaa keessatti Hagaayyaa 25/2013 irraa egaluun reeffaa gooticha Injiner Tasfahun Camadaa eegaa turan. Keessaattuu Magaalaa Amboo, Gudarii , Geedoo fi Hanga Godina Horroo Guduruu Wallaaggaa Anaa Guduruutti sabboontotni Oromoo
reeffaa gootichaa Oromoo walqindeessuun simmannaaf egaa kan turan ta’uu gabaasi Qeerroo naannicha irraa beeksisa.

ኢንጂነር ተስፋሁን ጨመዳ ወኅኒ ውስጥ አረፉ


ኢንጂነር ተስፋሁን ጨመዳ

ኢንጂነር ተስፋሁን ጨመዳ

Ethiopia: The Government is accountable for the death of a political prisoner at an Ethiopian Jail

HRLHA Logo

HRLHA Statement
August 26, 2013
The Human Rights League of the Horn of Africa strongly condemns the atrocious torture and inhuman treatment by the Ethiopian government against its citizens and hold it accountable for the   death of a political prisoner and prisoner of conscience Engineer Tesfahun Chemeda on August 24, 2013 in Kaliti prison.
HRLHA informants confirmed that Engineer Chemed died in Kaliti Penitentiary due to the severe torture inflicted on him while he was in different detentions centers from 2007 until the day he died. We also protest the fact that he was denied medical treatment by the government.
TesfahunChemeda2010
Tesfahun Chemeda
Engeener Tesfahun Chemeda, an Oromo national, was handed over by Kenyan authorities to Ethiopian Security agents in April 2007 from where he had granted a refugee status from UNHCR in Kenya after he had fled to Kenya to escape persecution by the EPRDF government of Ethiopia.

Monday 26 August 2013

Qeerroo: The Murder of Engineer Tesfahun Chemeda Will Not Be a Solution to the Pressing Problem of the Ethiopian Empire

August 26, 2013 at 8:43 pm · Gadaa.com

Statement from Qeerroo, the National Youth Movement for Freedom and Democracy.
Gadaa.com
Gadaa.com
The Murder of Engineer Tesfahun Chemeda Will Not be a Solution to the Pressing Problem of the Ethiopian Empire
Press Release of the Qeerroo Movement
Finfinnee
The coldblooded killing of Engineer Tesfahun Chemeda while in prison is a clear show of the utter disrespect the TPLF has for the Oromo people.
Since its fall under the Habesha colonial hegemony, there was no time when the Oromo stopped its struggle. On the other hand, the TPLF/EPRDF leadership has sustained a protracted and targeted attack against the Oromo of all walks of life (elders, teachers, students, farmers, public servants, merchants and others), and it appears that the only crime is their identity to be an Oromo. Countless number of Oromos have since been exiled, displaced, robbed, imprisoned under fabricated charges and exposed to other inhuman treatments.

Qeerroo: Ajjeechaa Mootummaan EPRDF Injiiner Tasfahun Camadaa Irratti Raawwate Rakkoo Empayera Itiyoophiyaa Qabee Jiruutiif Furmaata Hin Ta’u

August 26, 2013 at 6:07 am · Gadaa.com

Gadaa.com
Gadaa.com
Finfinnee
Ajjeechaa sukkanneessaa mootummaan wayyaanee Injineer Tasfaahun Camadaa irratti raawwate tuffii Uummata Oromoo maraaf qabu kan mul’isu dha. Uummatni Oromoo garbummaa mootummaa habashaa jalatti kufe jedhee guyyaan itti qabsoo irraa dhaabbate hin qabu. Sirni bulchiinsa TPLF/EPRDF Maanguddoota, Barsiisota, Baratoota, Qonaan bulaa, hojjetaa fi daldalaa akkasumas dhiiraa dhalaa fi xiqqaa guddaan Oromoo osoo nu hin hafiin baroota dheeraaf Oromummaa qofaan yakkamuun dhumaatii daangaa hin qabne saba Oromoo irraan gahaa yoonaan gahe. Qe’ee irraa arii’aa, saamaa fi darara daangaa hin qabnes saba Oromoo irratti hammaachuun itti fufee jira.

Sunday 25 August 2013

Eng. Tesfahun Chemeda, the Latest Victim of TPLF Pogrom Extermination Campaign Against the Oromo People


Gadaa.com
OLF Statement on the death of Engineer Tesfahun Chemeda who died in the notorious TPLF/EPRDF prison of Qaallittii yesterday.
Short Biography
Engineer Tesfahun was born in 1976 from his father Mr. Chemeda Gurmessa and his mother Mrs. Giddinesh Benya at Harbu village, Guduru district, eastern Wallaga, western Oromia. He was lucky enough to get the slim chance of going to school for his likes under the occupation. He completed his school starting at Looyaa, then Fincha’aa and at Shambo in 1996. His remarkably high score enabled him to join the university in Finfinne (Addis Abeba) where he graduated with BSc in Civil Engineering in 2001. Subsequently:

ሕወሐት በአዜብ ጉዳይ ተወጥሯል (ኢየሩሳሌም አርአያ)

August 25, 2013

ከኢየሩሳሌም አርአያ
ለስድስት አመት ኤፈርትን ሲመሩ የቆዩት ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከሃላፊነት መነሳት ተከትሎ በሕወሐት ውስጥ ውጥረት መንገሱን ምንጮች አመለከቱ። የኤፈርት ቦርድ ሰብሳቢ በነበሩት ባለቤታቸው አቶ መለስ አማካይነት ዳይሬክተር ተደርገው አዜብ መሾማቸውን ያስታወሱት ምንጮች፣ ከመለስ ሕልፈት በኋላ ቦታውን የተረከቡት ኤርትራዊው ቴዎድሮስ ሃጎስ መሆናቸውን፣ እንዲሁም ዳይሬክተር የመሾምና የመሻር ስልጣኑ የቦርዱ መሆኑን ያስረዳሉ። አዜብ ከኤፈርት እንዲወገዱ የተደረገው ግን በነቴዎድሮስ ሃጎስ ሳይሆን ስብሃት ነጋ ባቀነባበሩት ጣልቃ ገብ ውሳኔ መሆኑን ምንጮቹ ገልፀዋል። በኤፈርት የተለያዩ ተቋማት የሚሰሩ ሰራተኞች አዜብ በመባረራቸው ደስታቸውን እየገለፁ መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፣ አያይዘውም ደስታቸውን በስብሰባ ጭምር ከመግለፅ ባለፈ፥ « አዜብ ከኤፈርት ጀምሮ ለፈፀሟቸው የሙስና ወንጀሎች በሕግ መጠየቅ አለባቸው» በማለት አቋም እስከ መያዝ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። ከዚህ በስተጀርባ በበቀለኝነታቸውና የጥፋት ሴራ በማቀነባበር የሚታወቁት ስብሃት ነጋ እንዳሉበትና ከኤፈርት ስልጣናቸው ያስነሷቸውን አዜብ ከጨዋታ ውጭ ከማድረግ ባለፈ በሙስና እንዲጠየቁ በየአቅጣጫው ጫና እያሳደሩ መሆኑን ምንጮቹ አስረድተዋል።

Saturday 24 August 2013

ንብ ባንክ እና ንብ ኢንሹራንስ ባለ 35 ፎቅ ህንፃ ሊያስገነቡ ነው

Written by  መንግሥቱ አበበ


ንብ  ባንክ እና ንብ ኢንሹራንስ ባለ 35 ፎቅ ህንፃ ሊያስገነቡ ነው
ንብ ኢንተርናሽል ባንክ እና ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ ባለ 35 ፎቅ ህንፃ መሠረት ለማስገባት ከቻይናው “ሬይል ዌይ ነምበር ስሪ” ኩባንያ ጋር ተፈራረሙ፡፡
የሁለቱ እህትማማቾች ድርጅት ዋና መ/ቤት ህንፃ የሚገነባው ከብሄራዊ ቴያትር ጀርባ ነው፡፡
በአሰሪ ድርጅቶቹ በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ክብሩ ፎንጃ እና የንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ኃ/ማርያም አሰፋ ሲሆኑ፤ በተቋራጩ በኩል በኢትዮጵያ የድርጅቱ ተወካይ ሚ/ር ዛሆ ሳንባሆ ናቸው፡፡
የቻይናው “ሬይል ዌይ ነምበር ስሪ” ኩባንያ የዋና መ/ቤቱን ሕንፃ መሠረት አራት ፎቆች የሚያወጣ ሲሆን የሕንፃውን ቀሪ ፎቆች ሌላ ኮንትራክተር እንደሚሠራ ታውቋል፡፡ የሕንፃው ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር የተገለፀ ሲሆን፣ ለባንኩና ለኢንሹራንስ ሠራተኞች ለቢሮና ለባንክ አገልግሎት የሚውሉ ክፍሎች እንደሚኖሩት ታውቋል፡፡

ከአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአንድ ዓመት 100 ዳኞች ለቀቁ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ

“መረጃው የተሳሳተና ከእውነት የራቀ ነው” የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት
ዘንድሮ ብቻ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት በዳኝነት ሙያ ያገለግሉ የነበሩ መቶ ዳኞች ስራ መልቀቃቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ከ86 በላይ ዳኞችም የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተው መልስ እየተጠባበቁ እንደሆነ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ የኔነህ ስመኝ በበኩላቸው፤ መረጃው የተሳሳተና ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ አስተባብለዋል፡፡ “እንደማንኛውም መስሪያ ቤት አንዳንድ መልቀቂያዎች ይገባሉ፤ ይስተናገዳሉ” ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ በተጠቀሰው መጠን ዳኞች ስለመልቀቃቸውም ሆነ መልቀቂያ ስለማስገባታቸው የማውቀው ነገር የለም ብለዋል፡፡
ዳኞቹ በደሞዝ ማነስ ፣በጥቅማጥቅም ማጣት፣በእርከን እድገት አለመኖርና በስራቸው ላይ በሚደርስባቸው ጣልቃ ገብነት ከስራ ለመልቀቅ መገደዳቸውን ምንጮቹ ገልፀው፣ በቅርቡ የገቡ መልቀቂያዎች ከሶስት ወር በፊት እንደማይስተናገዱ እየተነገራቸው መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ “በክልላችን የዳኛ ደሞዝ ከፖሊስ ደሞዝ ያንሳል” ያሉት አንድ ስራ የለቀቁ ዳኛ፤ የፖሊስ የስራ ሂደት 2800 ብር ደሞዝ ሲያገኝ ዳኛ ግን 2639 ብር ብቻ እንደሚያገኝ ጨምረው ገልፀዋል፡፡
የዳኝነት ስራ የህሊና ስራ እንደመሆኑ አንድ ዳኛ ለአድልኦና ለጉበኝነት እንዳይጋለጥና ፍትህ እንዳያዛባ ምቹ ሁኔታዎች ሊፈጠሩለት ይገባል ያሉት ምንጮቹ፤ በክልሉ ይህ ስለማይመቻች ፍትህ ከማዛባት ስራውን መልቀቅና መቸገር ይሻላል በሚል ዳኞች ስራ እንደለቀቁና ሌሎችም ለመልቀቅ ማመልከቻ እያስገቡ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡

“አገራችንን በእርቅ እንታደጋት” ዶ/ር ተጋ

"ዋስትና የናፈቃቸው ባለስልጣናት አሉ"

faces-of-ethiopia


የኢህአዴግ ባለስልጣኖችና ደጋፊዎች ከየትኛውም ዜጋ በላይ ዋስትና እንደሚፈልጉ በመግለጽ ዶ/ር ተጋ ለንዳዶ ለጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ ተናገሩ። በአገራቸው ጉዳይ ላይ በተለይም በዕርቅ ዙሪያ በርካታ ጽሁፎችን ሲያቀርቡና ሲንቀሳቀሱ የቆዩት ዶ/ር ተጋ ለንዳዶ በኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ዙሪያ በኃላፊነት ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ከአገራቸው ውጪም በኬንያ፣ በሞዛምቢክ፣ በስዊትዘርላንድና በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች በከፍተና ኃላፊነት ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ በተለይም በዎርልድ ቪዥን፣ በተባበሩት መንግሥታ፣ በዓለምአቀፍ አብያተክርስቲያናት ካውንስል፣ … የሰጡት የዓመታት አገልግሎት ተጠቃሽ ነው፡፡ በአገር ውስጥና በውጪ አገራት የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ ትምህርታቸውን የተከታተሉት ዶ/ር ተጋ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የዕርቅ፣ የሰላምና የፍትሕ ሒደት ውስጥ የተጫወቱት መጠነኛ ሚና በአገራቸው ተግባራዊ ሆኖ ለማየት የሚመኙና ለዚያም የሚቻላቸውን ጥረት ሁሉ ሲያደርጉ መቆየታቸው እስካሁን የሠሩት ሥራ ምስክር ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ዶ/ር ተጋ ለንዳዶ የአገር ውስጥና የውጭ ስድስት ቋንቋዎችን አቀላጥፈው የሚናገሩ ናቸው፡፡

Friday 23 August 2013

Facebook billionaire Zuckerberg’s “Internet as a human right” faces policy barriers

The most-restrictive countries are China, Saudi Arabia, Cuba, Iran, Vietnam, Ethiopia, Burma and Pakistan.

Mark_Zuckerberg_Pic_1-400x300Aug 23, 2013 (National Constitution Center) — Facebook billionaire Mark Zuckerberg is leading a drive to give almost everyone in the world access to the Internet. But such a lofty goal comes with questions abroad and in the United States that could impair the initiative.
Mark Zuckerberg. Creative Commons: Silverisdead
Zuckerberg spoke with CNN this week about his project, which represents a $1 billion effort on his part to bring the Internet to countries and people who don’t have it.
“They’re going to use it to decide what kind of government they want, get access to healthcare for the first time ever, connect with family hundreds of miles away that they haven’t seen in decades.”

Telecoms in Ethiopia: Out of reach

The government expands the mobile-phone network but tightens its grip

the-economist-logoAug 23, 2013 (The Economist) — ETHIOPIA has Africa’s last big telecoms monopoly. The absence of competition has seen a country of more than 80m lag badly behind the rest of the continent in an industry that has generally burgeoned alongside economic growth. Mobile-phone penetration, which averages 70% of the population elsewhere in Africa, is closer to 25% in Ethiopia. A paltry 2.5% of Ethiopians have access to the internet, compared with 40% in neighbouring Kenya.
Ethiopia’s authoritarian leaders are as keen as any on the economic benefits of modern telecoms but fear the political ramifications; pesky dissidents become even more irritating when wired. That explains a $1.6 billion agreement with China’s two leading telecoms-equipment companies to upgrade its network. The deal with Huawei and ZTE will preserve Ethiopia’s state dominance and further put off the opening up of one of Africa’s largest economies.

Thursday 22 August 2013

Ethiopia: African Media Leaders Must Boycott Ethiopia

By Fasil Girma Aragaw

Ethiopian journalists have come to expect the worst from our government
August 22, 2013 (Indepth Africa) — One of the world’s most hostile governments to an independent press, it has jailed friends and colleagues, forced them to leave the country and unjustly branded them as terrorists or enemies of the state for doing their jobs. But until now we have at least been able to count on the moral support of fellow journalists, media organizations and others opposed to injustice.
That has been changed by the deeply disappointing decision of the African Media Initiative (AMI) to hold its annual convention, the African Media Leaders’ Forum, in Addis Ababa this year. Far from helping to improve Ethiopia’s media environment, as suggested by the AMI’s chief executive, Amadou Mahtar Ba, this move will instead embolden the government in its ongoing war against the press.
According to the Committee to Protect Journalists, at least 49 Ethiopian journalists have been forced into exile since 2007. Nine of our colleagues languish in prison, making the country the second worst jailer of journalists in Africa after Eritrea.
Just last year, the government forced the closure of Feteh (“Justice”), the prominent independent newspaper in Addis Ababa, because of its critical editorial line. Its publisher, Mastewal Berhanu, who was forced to leave the country after receiving threats from security agents, is one of those who have said that the AMI’s decision is a blow to jailed and exiled Ethiopian journalists.

Wednesday 21 August 2013

በኦሮሞ ተወላጆች ላይ እየተወሰደ ያለው የግድያ እርምጃ በወያኔ አንገት ውስጥ የገባውን ገመድ የሚያጠብቅ ነው

QEERROO
Aug 20, 2013 (Qeerroo) — አምባገነኑ የወያኔ ስርአት ርህራሄ ከሌለው እስራቱም አልፎ የኦሮሞን ልጆች እያደነ ይገኛል፡፡ ህወሀት ቅጥረኞቹን ተጠቅሞ በኦሮሞ ህዝብ ላይ የሚያደርገውን ኢሰብአዊ ድርጊት የወጣቶች ንቅናቄ (ቄሮ) በጥብቅ ያወግዘዋል፡፡ በኦሮሞ ወጣቶች ላይ የኦነግ ደጋፊዎች ናችሁ እያለ የሚፈፅመውን ግድያ እና እስራትም እንዲያቆም አጥብቀን እንጠይቃለን፡፡ በቅርቡ በምእራብ ሸዋ አምቦ ከተማ ውስጥ ወጣት ተስፋየ ጉታ የተባለ የኦሮሞ ልጅ ታደሰ በቀለ በተባለ የወያኔ ደህንነት በጥይት የተገደለ ሲሆን ይህ ስቃይ አሁንም እየተባባሰ በመምጣቱ ከ16 በላይ የሚሆኑ ኦሮሞዎች በአርሲ ዞን ኮፈሌ ወረዳ ውስጥ በወያኔ መንግስት ጦር ተገድለዋል፣ ቁጥራቸው ከ200 በላይ የሚሆኑት ደግሞ በእስር ቤት ውስጥ ታፍነው ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም መካከል፡-
  1. አደም   ጀማል
  2. ሌንጮ   ጂልቻ
  3. ሀቢብ    ዋቤ
  4. ጋቻኖ    ቱሴ
  5. ሙሀመድ ደበል ኡሴ
  6. ጀማል/አርሾ አርሲ/
  7. ሙሀመድ ኢደኦ
  8. አማን    ቡሊ
  9. ሙሀመድ ሀሰን
  10. ረሺድ    ቡርቃ
  11. አቡሽ    ኢብራሂም
  12. ማሙሽ   ኢብራሂም እና
  13. ቱኬ በሶ

Monday 19 August 2013

ለአቶ መለስ ሙት አመት መታሰቢያ የመንግስት ሰራተኞች በግድ እንዲገኙ ታዘዙ

ነሃሴ ፲፫(አስራ ሦስት)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-  የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሙት ዓመት በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ጉለሌ ዕጽዋት ማዕከል በልዩ ልዩ

ፕሮግራም ታስቦ እንደሚውል ለማወቅ የታቸለ ሲሆን፣ በዛሬው እለት ደግሞ  የተለያዩ የመንግስት ሰራተኞች ምሽትና ነገ  ሻማ በማብራት እንዲዘክሩት ታዘዋል።
አንዳንድ የመንግስት ሰራተኞች  ኢቲቪ አቶ መለስ ዜናዊ ከተናገራቸው ንግግሮች መካከል እያለ ሲያቀርብ መሰንበቱ እንዳሰለቻቸው ተናግረው፣ የፓርቲው ካድሬዎች በየመስሪያ ቤቱ የሚገኙ ሰራተኞች በግድ ተገኝተው እንዲዘክራቸው ማስፈራሪያ አዘል ቅስቀሳ በማካሄድ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ነሃሴ 7 ቀን 2005 ዓ.ም በአዲስአበባ የመለስ ዜናዊ የአረንገዴ ልማት ማዕከል የመሰረት ድንጋይ  በአድዋ
ፓርክ የተጣለ ሲሆን የዚህን ፕሮጀክት ወጪ የአዲስአበባ ከተማ አስተዳዳር ለመሸፈን ቃል መግባቱን መዘገባችን ይታወቃል።

Saturday 17 August 2013

Azeb Mesfin lost TPLF’s cash cow

August 17, 2013

by Abebe Gellaw
The Tigray People’s Liberation Front (TPLF) has quietly removed the late dictator’s widow Azeb Mesfin from the helm of EFFORT as Chief Executive Officer a few months after her husband’s demise, it emerged.
Azeb, widely known as the ‘Queen of Mega’ and ‘mother of corruption’ among Ethiopians, had snatched  the reins of  power within the Endowment Fund for the Rehabilitation of Tigray (EFFORT) from her bitter rival Sibehat Nega and Abadi Zemo. She was once the de facto second in command in her husband’s tyrannical regime.Azeb, widely known as the ‘Queen of Mega’ and ‘mother of corruption’
The new boss appointed to as the Chief Executive Office (CEO) of TPLF’s multi-billion dollars business empire and corruption cash cow emerged to be Berhane Kidane Mariam Yihdego, a Central Committee member of the TPLF. According to informed sources, Berhane is a close confidant and business partner of Sebhat Nega, a multi-millionaire in his own right like most members of the TPLF ruling class.

Friday 16 August 2013

Ethiopia: The Justice System Becoming a Political Tool in Ethiopia

HRLHA – Calls for Reversal of Racially and Politically Motivated Sentences

August 15, 2013
Press Release
HRLHAThe Federal High Court of Ethiopia sentenced 21 Oromo Nationals (most of whom are university students) to as much as 2-8 years in prison on 7th August, 2013. The report HRLHA received indicates that all of them have spent about three years pending trials on alleged charges of collaborating with the opposition organization of Oromo Liberation Front with the intention of committing terrorist crimes. According to information obtained by HRLHA through its correspondents, most of the defendants were very young Oromo students picked up at different times from different universities and colleges in the regional state of Oromia and other parts of the country.

መንግስት የኢትዬጲያን ሙስሊሞች ከክርስቲያን ወገኖቹ ጋር ለማፋጀት የቅስቀሳ ወረቀቶችን እየበተ ነው:;

 

በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች እና በአንዳንድ የክልል ከተሞች ላይ መንግስት ህዝበ ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ ጋር የሚያጋጩ በራሪ ወረቀቶችን መበተን መጀመሩን ምንጮች አስታወቁ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በኮካ፣በጦር ሃይሎች፣በአየር ጤና እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች ላይ አስቸኳይ መልዕክት ለህዝበ ክርስቲያኑ የሚል ወረቀት በየመንገዱ መበተኑ ታውቋል፡፡
ይህ መንግስት የበተነው ወረቀት እንዲህ ሲል ጥሪውንይጀምራል :-
” አስቸኳይ መልእክት ለሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ”
“ከድምፃችን ይሰማ” አባላት መካከል እጅግ ሚስጥራዊእና ድንገተኛ በሆነ አጋጣሚ የተገኘ ትኩስ መረጃ ሁሉም ሊያነበው የሚገባ እና share ሊያደርገው የሚገባ ፖለቲካዊ እስልምና ና ጅሀድ (ቅዱስ ጦርነት)ሊያካሂዱ እንደሆነ አምልጦ የወጣ መሆኑን መረጃ ደርሶናል፡፡ ስለዚህም ሁላችሁም ጥንቃቄ እንድታደርጉ እና በአንድነት ሆነን ሰላማዊ ከሆኑ እስልምና ተከታዮች እንዲሁም ከመንግሰት ጋር ሆነን ይህንን አክራሪ ጽንፈኛ ፖለቲካዊ እስልምና ከስሩ ማድረቅ እና እንቅስቃሴውን መግታት፡፡

Thursday 15 August 2013

አንድ የቻይና ኩባንያ ሰራተኞችን እያሰቃየ መገኙትን የሰብአዊ መብት ጉባኤ አስታወቀ

ነሃሴ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቀድሞ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፣ አሁን ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ እየተባለ የሚጠራው ታዋቂው ድርጅት ባወጣው 127ኛ ልዩ መግለጫ በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት አርሲ ዞን በመንገድ ሥራ ላይ በተሰማራው የጃይናው CGCOC (ሲጂሲኦሲ) ዲራ ማኛ መቻራ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች ማህበር የሆነው የዳንዲ ደራርቱ አርሲ ሰራተኛ ማህበር አመራርና አባላት በአሰሪዎቻቸው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት እየተፈጸመባቸው ነው ብሎአል። የሰብአዊ መብት ጥሰቱ ከተፈፀመ የቆየ ቢሆንም ለጉዳቱ ሰለባዎች ደህንነት ሲባል ይህ መግለጫ እንዲዘገይ መደረጉንም ሰመጉ ገልጿል።

ሰመጉ የዴራ ማኛ መቻራ መንገድ ሰራተኞችና የማህበሩ አመራር አባላት የተለያዩ የሰራተኛ መብቶች ይከበሩልን ብለው በመጠየቃቸው በCGCOC የቻይና መንገድ ስራ ተቋራጭ የተለያዩ አስተዳደራዊ በደሎች፣ እንግልት፣ ዛቻና ማስፈራሪያ እንዲሁም የአስገድዶ መድፈርና የግድያ ሙከራ ጭምር እንደተደረገባቸውና አሁንም ህይወታቸው አደጋ ላይ እንደወደቀ ገልጿል።

Tuesday 13 August 2013

ሌሊሴ ተፈታች! ቀጥሎስ?


lelissie


ለፉት 5 ዓመታት ያህል ከልጆቿና ባለቤቷ ተለይታ በእስር ስትማቅቅ የነበረችው ሌሊሴ ወዳጆ መፈታቷ በርካታ ኢትዮጵያውያንን ማስደሰቱ ተጠቆመ፡፡
የጋዜጠኛ ሌሊሴን መፈታት አስመልክቶ Ayyaantuu News Online ለንባብ ባበቃው ዜና እንዳመለከተው በስደት አውስትራሊያ ከሚኖረው ከባለቤቷና ከልጆቿ ጋር ተቀላቅላለች፤ ድረገጹ ዜናውን በምስል በማስደገፍም አቅርቦታል፡፡
በጋዜጠኝነት ሲያገለግል የነበረው ባለቤቷ ዳቢሣ ዋቅጂራ አገር ጥሎ መሰደዱን ተከትሎ በማታውቀው ምክንያት የኦነግ አባል ነሽ በማለት ኢህአዴግ 10ዓመት ያለ አመክሮ ፈርዶ ወኽኒ እንዳወረዳት ይታወሳል፡፡ ይህንን ህዝብን ያበሳጨና ያስቆጣ ጉዳይ ሌሊሴ ከታሰረችበት ጊዜ ጀምሮ አምነስቲ ኢንተርናሽናልና ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች መብት ጥበቃ ድርጅት (CPJ) ጨምሮ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሲያወግዙትና እንድትፈታ ሲሟገቱ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡

Lelise Wodajo, an Oromo Journalist, finally free


August 12, 2013
183153_197148860303512_4124982_n
Lelise Wodajo and two of her three children
Do you remember an Oromo female journalist arrested only for being only Oromo in 2008? Yes, Lelise Wodajo is our heroine. She is finally free and rejoined her family in Australia.
The case of Mrs. Lelise Wodajo, a mother of three dependent children and wife of former ETV journalist Mr. Dhabasa Wakjira was arrested after her husband fled the country to escape further persecutions after three years in prison without trial. She was sentenced for 10 years without parole.
While we are rejoicing Lelise’s freedom, let us remember also thousands and thousands of Oromo languishing in every Tigre prisons around the Empire for similar reason.

Sunday 11 August 2013

Ethiopia: Extreme Brutality against Civilians


HRLHA
HRLHA
HRLHA   Appeal and Urgent Action
August 10, 2013
For Immediate Release
The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) strongly condemns the heavy-handedness of the Ethiopian government that is causing the deaths of innocent civilians attempting to exercise some of their fundamental rights that are provided for in the country’s constitution and in international human rights instruments. According to reports obtained by the HRLHA through its correspondents, twenty- seven innocent civilians including five  children (four in Kofole and one in  the capital city, Addis Ababa) have been killed,  hundreds have been injured and hospitalized, and thousands of others have been taken into custody in two separate incidents in the first week of August this year. In a clash between armed security forces and Muslim protestors that happened on the 3rd of August, 2013 in the Kofele region of Arsi Zone in Central Oromia, twenty- five were massacred and hundreds were injured and taken to Asela and Shashamane Hospitals.

Crime against Humanity in Ethiopia

August 10, 2013

Ethiopian government forces committed atrocities on peaceful Muslims on Eid Al-fater Holiday

FOR IMMEDIATE RELEASE
By Nejashi Justice Council
The Ethiopian government forces committed an indiscriminate gross human rights violations and a brutal crackdown on peaceful Ethiopian Muslims during the celebration of Eid-Al-fatr Holiday in Addis Ababa and all over the country. The extent of the atrocity includes killing of five, heavy handed crack down of thousands and the arbitrary detention of Tens of thousands people. The attack disproportionately targeted women including reports of sexual assault.Ethiopian government forces committed atrocities on peaceful Muslims on Eid Al-fater Holiday.
In a separate incident, eye witness account and Media sources reported, on August 3 , 2013,at least fourteen people were confirmed to have been killed in the town of Kofele, West Arsi Zone , Oromia Regional State when the Agazi special military brigade fired live ammunition on peaceful protesters. According to eyewitness who reported to NJC sources, among the victims include an infant, 14 years old boy and elderly people. It has been reported that the killing took place when the Agazi special military brigade trying to arbitrarily arrest the Imam of local Mosque. In addition to those killed, more than 35 people were severely wounded while scores of Muslims arrested.

Thursday 8 August 2013

ለተለያዩ ስልጠናዎች ወደ ደቡብ ኮርያ ከመጡት 59 ኢትዮጵያዊያን መካከል 38 ጥገኝነት ጠየቁ

August 8, 2013

Ethiopian Asylum Seekers in Korea
ሰበር ዜና፣ ከስምንት ወር በፊት ለተለያዩ ስልጠናዎች ወደ ደቡብ ኮርያ ከመጡት 59 ኢትዮጵያዊያን መካከል 38 ኢትዮጵያዊያን የኮርያን መንግስት ጥገኝነት ጠየቁ። ከነዚህ ኢትዮጵያዊያን መካከል ኣንዳንዶቹ በሲቪል ሰርቪስ፣ በባንክ ፣ በግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣ በተለያዩ ፋብሪካዎችና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ የሚሰሩ ነበሩ። ጥገኝነት ከጠየቁት መካከል ኣንዱ የኣዲስ ኣበባ ፖሊስ ባልደረባ መሆኑም ታውቋል።
እነዚህ ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ላለፉት ስምንት ወራት በኮርያ መንግስት የተዘጋጀላቸውን ስልጠናዎች ሲከታተሉ የቆዩ ሲሆን የሙያ ስልጠናውን ከጨረሱ በሁዋላ ጥገኝነት ለመጠየቅ መወሰናቸውን ኣሳውቀዋል። ጥገኝነት ለመጠየቅ ያበቃቸውን ነገር ሲገልጹ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የሰባዊ መብት ጥሰት በመቃወም፣ በግላቸው በሚሰሩባቸው መስሪያ ቤቶች የመንግስት ኣካላት ባደረሱባቸው በደል ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል።