ካራቱሪ የተባለዉ የህንድ ኩባንያ ጋምቤላ ዉስጥ ለእርሻ ሥራ የተሰጠዉን አንድ መቶ ሺህ ሄክታር መሬት ማልማትን ትቶ ከቀረጥ ነፃ የገቡ ማሽኖችን በማከራየት ሥራ መጠመዱን ሠራተኞች አመለከቱ።
ድርጅቱ ከ2000ዓ,ም ጀምሮ ከሰባት መቶሄክታር በላይ ጥቅጥቅ ደን በመመንጠር 20 ሺህ ኩንታል በቆሎ ካመረተ በኋላ ቀሪ ጊዜዉን ማሽን በማከራየት ተግባር መጠመዱ ተገልጿል። ኩባንያዉ በርካታ ሠራተኞቹን ከማባረሩ በተጨማሪ ደሞዝ ለመክፈልም ብዙ ደጅ ጥናት መኖሩን ከድርጅቱ ሠራተኞች ለዶቼ ቬለ ዘጋቢ ለዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በዝርዝር ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር፣
No comments:
Post a Comment