Saturday 29 March 2014

ኢህአዴግ የእምነት ተቋማትን በጥብቅ የሚቆጣጠርበት ህግ ሊያጸድቅ ነው ህጉ ጣጣ እንዳያመጣ የሰጉ ኢህአዴግን እየመከሩ ነው

religions


ኢትዮጵያን ከሁለት አስርተ ዓመታት በላይ እየገዛ ያለው ኢህአዴግ የሃይማኖት ተቋማትንና ምዕመናኑን በጥብቅ የሚቆጣጠርበትን ህግ ለማጽደቅ በዝግጅት ላይ መሆኑ ተሰማ። የህጉ ረቂቅ የደረሳቸው ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ኢህአዴግን አበክረው እየመከሩና በሚያመጣው አጠቃላይ መዘዝ ዙሪያ እያስጠነቀቁ ነው።
ጎልጉል ከዲፕሎማት ምንጮቹ ባገኘው መረጃ መሰረት ኢህአዴግ በእምነት ተቋማት ላይ ቁጥጥሩን የሚያጠብቅበትንና ከሃይማኖት ተቋማት ቅጥር ግቢ ውጭ መሰብሰብን፣ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግንና የተቃውሞ ድምጽ ማሰማትን የሚከለክል ህግ አዘጋጅቷል።
የዜናው ምንጮች ዝርዝር ህጉን ለጊዜው ይፋ ከማድረግ እንደሚቆጠቡ አስታውቀዋል። ይሁን እንጂ የሚደነገገውን አዲስ ህግ ጥሰዋል በሚል የሚከሰሱ ምዕመኖች እስከ እድሜ ልክ በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ የሚያዝ አንቀጽ አለበት። አዲሱ ህግ ከሽብርተኞች ህግ ጋር የሚጣቀስ እንደሆነም የጠቆሙት ክፍሎች ኢህአዴግ “ከእምነት ነጻነት” ጥያቄ ጋር በተያያዘና በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ ውስጥ ውስጡን እየነደደ ያለው ችግር ስላስጨነቀው ይህንን ህግ ለማውጣት መገደዱን አስረድተዋል። በሌላ በኩልም እስካሁን መፍትሔ ያላገኘው የሙስሊሞች ጥያቄ ከዚያም ጋር ተከትሎ የተከሰተው ደም መፋሰስ ወደፊት ሊያመጣ በሚችለው ጉዳይ ላይ ኢህአዴግን በብርቱ አሳስቦታል፡፡

የቀድሞው የጋምቤላ ፕሬዚዳንት ደቡብ ሱዳን ከሆቴል ውስጥ ታፈኑ

“ወያኔ እጅ ገብተዋል”

south sudan juba


የጋምቤላ ክልልን ሲመሩ ቆይተው ባለመስማማት የኮበለሉት የቀድሞው የክልሉ ፕሬዚዳንት ደቡብ ሱዳን ከሆቴል ውስጥ ታፍነው መወሰዳቸው ተጠቆመ። ዜናው በገለልተኛ ወገን ባይገለጽም ኖርዌይ በስደት ከቤተሰቦቻቸው ጋር ይኖሩ የነበሩት አቶ ኦኬሎ አኳይ በኢህአዴግ በጥብቅ የሚፈለጉ ሰው ነበሩ።
በመለስ ዜናዊ ውሳኔ በአኙዋክ ተወላጆች ላይ በጅምላ የተከናወነውን ጭፍጨፋ አስመልከቶ ተቃውሞ በማሰማት የኮበለሉት አቶ ኦኬሎ ወደ ደቡብ ሱዳን ከማምራታቸው በፊት ኬንያ እንደነበሩ፣ ከኬንያ ወደ ደቡብ ሱዳን ለምን እንደተጓዙ የዜናው ምንጮች በይፋ ከመናገር ተቆጥበዋል።
ስማቸው እንዲደበቅላቸው የጠየቁ የጋምቤላ አስተዳደር ባልደረባ ለጎልጉል የአካባቢው ዘጋቢ እንደተናገሩት አቶ ኦኬሎ ደቡብ ሱዳን ሆቴል በተቀመጡበት መታፈናቸውን አረጋግጠዋል። “ወያኔ እጅ ገብቷል” ሲሉ ያከሉት እኚሁ ሰው “አቶ ኦኬሎ ብረት በማንሳት ወያኔን ለመታገል ከተነሱ ጋር ተቀላቅለዋል በሚል ስማቸው መመዝገቡንና ወደ ደቡብ ሱዳን ማቅናታቸው በመታወቁ ህወሃቶች እጅ ሊወድቁ ችለዋል” ብለዋል። ምንጩ ይህንን ይበሉ እንጂ አቶ ኦኬሎ አክዋይ ወደ ደቡብ ሱዳን ያቀኑበትን ምክንያት በርግጠኛነት ሃላፊነት ወስዶ የገለጸ ወገን አልተደመጠም። ኢህአዴግም ቢሆን የቀድሞውን ሹመኛ ስለመያዙ ይፋ ያደረገው ነገር የለም።

Friday 28 March 2014

OPDO Elects Muktar Kedir as its president

Gobana Jama | March 28, 2014

Muktar Kedir, OPDO Presient
Muktar Kedir, OPDO Presient
Muktar was born in Jimma. He earned his first degree in Law from the Civil Service College (security) and his second degree in International Leadership from Azusa Pacific University in California in August of 2008.
Muktar joined the OPDO in the mid-1990s, and was appointed administrator of the Jimma Zone in 1999, serving in the post until 2003. Unlike, his predecessors, Muktar is not prisoner of war (POW), who formed OPDO, but awesome loyal and confidant to the late Prime Minister, Meles Zenawi. From 2008 to 2010 he served as Vice-President of the Oromia Region state and head of the office of the Ethipian People’s Revolutionary Democratic Font (EPRDF) council.
Under Meles Zenawi, Muktar enjoyed considerable influence especially after he was appointed to run the affairs of the prime minister’s office in 2010. He also joined the national security council at the time, a post that helped him to gain a great deal of knowledge and skill managing large operations that harassed millions.
Muktar is known as a politician of considerable will, and ego. He is an orator given to addressing mass meetings, and is one of few senior EPRDF figures who can communicate with the people. His biggest problem could come from OPDO where there are already two distinct factions, one supporting him, from Islamic areas and the other from largely Christian areas. Muktar was unpopular with the later faction for approving Wahabist groups to organize gatherings when he was vice minster of the Oromia region, a job with much influence in the party.

Wednesday 26 March 2014

Ethiopia: Arrests and Detentions of Oromo Students in Southern Oromia


hrlhaHRLHA Urgent Action
March 26, 2014
Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) would like to express its deep concern over the safety and fates of Shakiso High School Oromo Students who became victims of discriminate mass arrest and detention in Shakiso Town of Guji Zone in southern Oromia. Around two hundred ethnic Oromo Students have been sent to a jail in the nearby Adola Town, and some have received varying degrees of injuries both from bullets that were shot by the security forces during the interference and by beatings.
Shakiso High School
Shakiso High School
Those high school Oromo Students, almost all of whom are juvenile, were arrested and/or picked up at different times from different places including the school compound following a minor clash between them and ethnic Amhara Students of the same high school. According to information obtained by HRLHA through its correspondents, the clash between the two groups occurred following a provocation by the ethnic Amhara Students in opposition to the singing of the regional anthem in the regional Oromo Language by ethnic Oromo Students during flag raising ceremony at the school based on the rules and regulations provided for by the constitution of the regional state. The ethnic Oromo Students were reporting the incident and filing their complaints with the school administration when the school compound was raided by the federal security forces. Among the ironies surrounding this incident were that:

Wednesday 19 March 2014

US slams Ethiopia's human rights abuse


us state dept(OPride) — The United States in a scathing report on Thursday accused Ethiopia of curtailing freedom of expression and association, using politically motivated trials, harassment and intimidation of activists and journalists.

Ethiopia holds estimated 70,000-80,000 persons, including some 2,500 women and nearly 600 children incarcerated with their mothers, in severely overcrowded six federal and 120 regional prisons, the U.S. said in its voluminous 2013 Human Rights Reportreleased by Secretary of State John Kerry. “There also were many unofficial detention centers throughout the country, including in Dedessa, Bir Sheleko, Tolay, Hormat, Blate, Tatek, Jijiga, Holeta, and Senkele,” the report said.
While it said pretrial detention in local police stations were marred with poor hygiene and police abuse, the report also highlighted impunity for security forces who often commit politically-motivated killings against dissidents and opposition party members as “a serious problem.” The Ethiopian government rarely, if ever, took actions “to prosecute or otherwise punish officials who committed abuses other than corruption,” the report added.

Al-Shabaab claimed a suicide bomber was Somali-Norwegian national – killed 6 soldiers


norway_alShabaab11-690x350March 19, 2014, Djibouti (HAN)  – Somalia’s Islamist militant group al-Shabaab has claimed that a suicide bomber who blew himself up at a hotel in the east African country was an elderly Norwegian national. By Umberto Bacchi – IB Times.
According to Amisom in Bole-burte, Six soldiers, including a top Somali National army commander, were killed when a hotel frequented by Somali and African Union officials in Bulo-Burte, central Somalia, was hit by a suicide car bomb and subsequently attacked by al-Shabaab gunmen.
“The attacker of Bulo-Burte was a 60-year-old man who came from Norway to fight the enemies of Allah,” al-Shabaab military spokesman Sheikh Abdul Aziz Abu Musab told AFP. “He paid the sacrifice in order to be close to Allah by killing his enemies. The event is showing us that there is no age limit for jihad.” Abu Musab named the attacker as Abdullahi Ahmed Abdulle, saying he was a Norwegian citizen of Somali origin. Dozens of westerners, including Britons, are known to have joined the ranks of the al-Qaida-linked group in recent years. Among the most famous examples are British native Samantha Lewthwaite, 29, the widow of one of the 7/7 London bombers, and Omar Hammami, 28, an Alabama native who came to international prominence when he posted a series of YouTube videos in which he rapped about jihad.

Monday 17 March 2014

Ethiopia: Transparency Group Should Reject Membership Repression of Civil Society Contravenes Organization’s Rules

(New York, March 14, 2014) – A major global initiative to encourage governments to better manage natural resource revenues should reject Ethiopia’s bid for membership due to its harsh restrictions on civil society, Human Rights Watch said today.
eiti
The governing board of the Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) is expected to make a decision about Ethiopia’s candidacy at its next meeting, on March 18 and 19, 2014, in Oslo. EITI was founded in 2003 to strengthen governance by increasing transparency over revenues from the oil, gas, and mining industries. Its members include countries, companies, and civil society representatives.
“The Ethiopian government has crushed activist groups and muzzled the media,” said Lisa Misol, senior business and human rights researcher at Human Rights Watch. “Ethiopia’s harsh repression of independent voices is utterly incompatible with this global effort to increase public oversight over government.”

Friday 14 March 2014

Ethiopia: Transparency Group Should Reject Membership


Repression of Civil Society Contravenes Organization’s Rules

hrwMarch 14, 2014, New York (HRW) – A major global initiative to encourage governments to better manage natural resource revenues should reject Ethiopia’s bid for membership due to its harsh restrictions on civil society, Human Rights Watch said today.
The governing board of the Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) is expected to make a decision about Ethiopia’s candidacy at its next meeting, on March 18 and 19, 2014, in Oslo. EITI was founded in 2003 to strengthen governance by increasing transparency over revenues from the oil, gas, and mining industries. Its members include countries, companies, and civil society representatives.
“The Ethiopian government has crushed activist groups and muzzled the media,” said Lisa Misol, senior business and human rights researcher at Human Rights Watch. “Ethiopia’s harsh repression of independent voices is utterly incompatible with this global effort to increase public oversight over government.”
An earlier effort by Ethiopia to join the transparency group was rebuffed in 2010 out of concerns over a draconian 2009 law, still in effect, that sharply limits the activities of independent groups. Civil society representatives on EITI’s board said that the law contravened the initiative’s standards that make thefree and active participation of independent organizations a requirement for a country to join.
The board deferred the decision, and suggested that it would not reconsider “until the Proclamation on Charities and Society Law is no longer in place.”
The Ethiopian government has crushed activist groups and muzzled the media. Ethiopia’s harsh repression of independent voices is utterly incompatible with this global effort to increase public oversight over government.
Lisa Misol, senior business and human rights researcher
Supporters of Ethiopia’s membership, including Clare Short, the former United Kingdom minister who has been the group’s chair since 2011, have recently pressed the board to overturn its 2010 decision. On February 28, Short publicly endorsed Ethiopia’s candidacy and criticized those who opposed its membership in an unprecedented open letter to civil society members of the board. She argued for loosening the group’s rules and claimed that civil society in Ethiopia favored her position, even though nongovernmental organizations in the country cannot risk criticizing the government.

Thursday 13 March 2014

የሀረር ከተማ ገበያ መደብሮች ላይ ለአምስተኛ ጊዜ ከፍተኛ ቃጠሎ ደረሰ


ባለፈዉ እሁድ በሐረር ከተማ ሸዋ በር የገበያ ማእከል ለአምስተኛ ጊዜ በደረሰዉ ቃጠሎ ከ700  በላይ የንግድ መደብሮች ወድመዋል። ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በስልክ ስለ ቃጠሎዉ የገለጹ አንዳንድ የንግድ ባለቤቶች በብዙ መቶ ሚሊዮኖች ብር የሚገመት ኪሳራ እንዳደረሰ ተናግረዋል። መንግስት እሳቱ የተነሳዉ ከአንድ የተዘጋ ምግብ ቤት ዉስጥ ነዉ፤ ይላል። ባለንብረቶቹ ግን የእሳቱ መንስኤ ምን እንደሆነ እስካሁን በግልጽ አይታወቅም።

እሳቱ ልክ እንደተነሳ ተመልካቾች ለፖሊስ ቢያሳዉቁም ቃጠለውን ከማጥፋት ይልቅ ተኩስ እያሰሙ ሊያጠፋ የተሰበሰበዉን ሕዝብ መበተን መርጠዋል፤ ሲሉ ከሰዋል። መደብሮቹ ለስምንት ሰዓታት ከነደዱ በኋላ አንዲት አነስተኛ የእሳት አደጋ መከላከያ እንደደረሰች፤ ወዲያዉ እንደጠፋም መንግስት ለግንባታ ቦታዉን በቡልዶዘር መቆፈር እንደ ጀመረ ንብረቴ ወደመ ከሚሉት አንዱ አቶ ገብረ መድህን ገብረ መስቀል ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በስልክ ገልጸዋል። የሀረሪ ክልላዊ መንግስት የኮሚኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ ወ/ሪት ሐሰናት አቡበከር በሌላ በኩል እሳቱ የተነሳዉ ከምግብ ቤቱ ዉስጥ መሆኑን የፌዴራሉና የክልሉ ፓሊሶች አረጋግጠዋል፤ ይላሉ።

ከቃጠሎዉ ጋር ተያይዞ በተነሳ ግጭት ከ200 በላይ ሰዎች በፖሊሶች ታስረዉ እንደነበር፥ ይህ ዘገባ እስከ ተጠናቀረበት ጊዜ ድርስም፥ ለአሜሪካ ድምጽ በቀዉሱ ዙሪያ አስተያየት የሰጡት ባለ ሃብት አቶ ገብረ-መድህን ገብረ-መስቀልን ጨምሮ ቁጥራቸው 150 የሚደርስ ሰዎች እስር ላይ እንደሚገኙ ነዋሪዎች ጠቁመዋል።  የክልሉ መንግስት ግን አቶ ገብረ መድህን የታሰሩት ንብረት በመዝረፍ ተጠቁሞባቸዉ ነዉ፤ ግጭት ሲካሄድ አዉቶቡስ የሰበሩ ሶስት ሰዎች ብቻ ታስረዋል፤ ብሏል። ረቡእ እለት የሀረሪ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ሙራድ አብዱል ከሪም ንብረታቸዉ ከወደመባቸዉ ሰዎች ጋር ተገናኝተዉ፣ ሱቆቻቸዉን መልሶ ለመገንባት መሬትና ብድር እንደሚሰጣቸዉ መግለጻቸው ተዘግቧል።

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ግምገማ

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ያተኮረ ውይይት ጄኔቭ ስዊትዘርላንድ ውስጥ ዛሬ ተካሂዷል ። የተለያዩ ዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ባዘጋጁት በዚሁ ውይይት ላይ በኢትዮጵያ ይፈፀማሉ የተባሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በዝርዝር ቀርበዋል።

መንግሥት የሰብዓዊ መብት አያያዙን እንዲያሻሽል ያግዛሉ የተባሉ ሃሳቦችም ተሰንዝረዋል ። በስበሰባው ላይ የተካፈሉት የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካዮች ለተሰነዘሩት ወቀሳዎች የበኩላቸውን መልስ መስጠታቸው ተገልጿል ።በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ያተኮረው ውይይት ዛሬ የተደረገው ከ25,ተኛው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ። የውይይቱ ዓላማም በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ያተኮረ ዝርዝር ዘገባ ለተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በመጪው ግንቦት ከመቅረቡ አስቀድሞ ስለሃገሪቱ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ግንዛቤ ማስጨበጥ ነው ። ስበስባውን ካዘጋጁት ዓለምዓቀፍ ድርጅቶች አንዱ መቀመጫውን ጆሃንስበርግ ደቡብ አፍሪቃ ያደረገው ሲቪኩስ የተባለው ድርጅት የፖሊሲና የጥብቅና ጉዳዮች መኮንን ቶር ሆድንፌልድ ስብሰባው በተለይ በሶስት ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መወያየቱን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።

Tuesday 11 March 2014

Listen Audio : Colonel MENGISTU HAYLEMARIAM talking about Ethi- Sudan border dispute with ESAT

March6/2014


Ethiopia’s former president, Colonel Mengistu Hailemariam, denied on Thursday any border deal with neighboring Sudan during his presidency.

The former president in his interview with ESAT on Thursday said that Ethiopia didn’t sign any border deal with Sudan let alone with the Derg regime, but also with the earlier two regimes who ruled the country before he came to power.

The late Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi and the current PM, Hailemariam Desalegn, repeatedly claims that the former regimes have signed a border deal with Sudan.
Ethiopia recently signed a deal with Sudan to make a border demarcation based on what it claims to have been reached by the former regimes.

“There was no any border agreement that have been made during the emperor Menelek,or Hailesilassie’s ruling as well as during my presidency. I don’t really understand why the current regime is lying,” said the former president,Mengistu Hailemariam.

Mengistu also asked the current Ethiopian government to make public the “evidence”, which it claims to have been signed by the former regimes.

Monday 10 March 2014

Ethiopia—An Abusive Home for its People? Mr. Obang Metho Address Norwegian Civil Society

March 10, 2014

obang-address-norway-300x200A review of the difficult conditions of life in Ethiopia leading to the large exodus of its people to other parts of the world and their hope for Ethiopia’s transformation.
I want to thank Frontline Club Oslo, New Frontiers, Norwegian activists, Solveig Syversen, who invited me, Marius von der Fehr, our moderator, and all of those people involved in organizing today’s event. It is an honor to be part of this public discussion on Ethiopia, entitled: In the Name of Democracy: Land Grabbing and Genocide in Ethiopia.
Norwegians are known to be some of the most socially conscious and peace-loving people in the world. I give my sincere thanks to the Norwegian people who are attending today and to all Norwegians who have opened up their arms to welcome foreigners, including thousands of Ethiopians who have decided to make Norway their second home or those who are still in the process of seeking asylum.
Although Norway is a relatively small country of five million people—the 61st largest country in the world according to the World Population Review, when there are issues of social justice, Norway’s voice can been heard in all of these discussions despite its size. It demonstrates what a significant impact can be made in the world when a culture collectively embraces principles of social concern for others outside your borders and when those value are backed up by action. For example, Norway is known to give one of the highest percentages of their GNP to the poor countries of the world. Sweden is similar; in fact, when discussions come up regarding how countries treat their citizens, Norway and Sweden are both exemplary. This may be one of the reasons that many who have been mistreated in their own homelands, prefer to come to such well-respected countries. It is also the reason many advocates for justice seek to find a kindred spirit among Norwegians and the government that represents them.

Thursday 6 March 2014

FORMER PRESIDENT OF OROMIA REGIONAL STATE ALEMAYEHU ATOMSA DIES

Alemayehu Atomsa
Alemayehu Atomsa, former chairman of the Oromo Peoples’ Democratic Organization (OPDO), one of the four parties that make up the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), and president of the Oromia regional state, the largest regional state in the country, has died of his illness.
According to reports, Alemayehu, who has resigned from his post on Feb. 17th, has been in critical condition as of March 4th. Shortly after his appointment as chairman of the OPDO and President of the Oromia regional state in 2010, Alemayehu has been taken ill by what many say is related to cancer and was a permanent absentee from his office. He has been receiving medical treatment in and outside of the country since then.
Following his resignation, the party has announced Muktar Kadir, one of the three deputy Prime Ministers who is responsible to oversee the country’s civil service reform program, to be the next chairman of the OPDO. He was 45 and was survived by his wife and three kids, two girls and a boy.
http://addisstandard.com/

Tuesday 4 March 2014

A NEW TV NETWORK FOR ETHIOPIA’S LARGEST ETHNIC GROUP


OMN2014_Feb22March 3, 2014, Finfinnee (Addis Standard) — Oromia Media Network (OMN), explained by its founders as “an independent, nonpartisan and nonprofit news enterprise whose mission is to produce original, impartial, citizen-driven reporting,” was inaugurated on March 1st 2014.
OMN is based in Minneapolis, Minnesota, where the largest and most active Ethiopian origin ethnic Oromo Diaspora lives. “The goal of this network is to create multilingual news and programs that will serve as a reliable source of information in the greater horn of Africa region,” reads a statement from the founders that include Dr. Hamza Abdurezak , Chairman of Board of Trustees and Girma Tadesse, Executive Director.
According to the founders, OMN has a structural governing body that consists of the Board of Trustees, Executive Council and Editorial Board. The Board of Trustees is supervisory body of OMN, while the Executive Council is responsible for the overall management of the organization. The Editorial Board is charged with the development and production of news and other programs.
“We hold ourselves to the highest journalistic standards but unabashedly and proudly offer a uniquely Oromo perspective. We also aim to connect the growing Oromo diaspora to its homeland using innovative digital tools and people-centered storytelling techniques. Our high quality, high-impact multimedia content will be available in easily accessible formats including on the web, mobile devices, social media, satellite television and radio.”
Source: Addis Standard

Monday 3 March 2014

ከጭሮ ከተማ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንዲዘዋወሩ ከተደረጉት ታሳሪዎች መካክለ ሼህ ሃሰን በቂ ህክምና ባለማግኘታቸው ሂወታቸው ማለፉን ምንጮች አስታወቁ

March 2, 2014

በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሃረርጌ በጭሮ ከተማ በሚገኙ ከተለያዩ ወረዳዎች በፖሊስ ተይዘው በጭሮ ከተማ ማረሚያ ቤት ለረጅም ጊዜ ታስረው ለህክምና ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንዲዘዋወሩ ከተደረጉት ታሳሪዎች መካክለ ሼህ ሃሰን በቂ ህክምና ባለማግኘታቸው ሂወታቸው ማለፉን ምንጮች አስታወቁ፡፡
በጭሮ ከተማ ከተለያዩ ወረዳዎች በጭሮ ከተማ ማረሚያ ቤት ታስረው ባደረባቸው ከፍተ|ኛ ህመም ምክንያት ማረሚ|ያ ቤቱ ከአንድ አመት በፊት ወደ ፌደራል ማረሚያ ቤት ወደሆነው ቃሊቲ ማረሚ|ያ ቤት ሪፈር በመፃፍ ወደ አዲስ አበባ ሄደው እንዲታከሙ ለማድረግ ሞክሮ ነበር፡፤ ሆኖም ታሳሪዎቹ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በዞን 3 ታስረው የሚገኙ ሲሆን ምንም የረባ ህክምና ሳያገኙ በከፍተኛ ህመም እየተሰቃዩ እንደሚገኙ ምንጮች አስታውቀዋል፤፤
ከምዕራብ ሃረርጌ ጭሮ ከተማ ማረሚያ ቤት ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ከአመት በፊት የተዘዋወሩት ታሳሪዎቹ ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ይቀርባል
1. መሐመድ ሐሰን አሊዩ በምዕራብ ሀርርጌ ዞን ጭሮ ከተማ ደባቢስቶ ወረዳ ቡሌ ኢሉ ቀበሌ
2. መሃመድ አህመድ በምዕራብ ሀርርጌ ዞን ጭሮ ከተማ ደባቢስቶ ወረዳ ቡሌ ኢሉ ቀበሌ
3. ሼህ ሀሰን በምዕራብ ሀረርጌ ዳሮ ለቦ ወረዳ ገለሞተራ ቀበሌ
4. ከተማ ጸጋዬ መገናኛው በምዕራብ ሃረርጌ መቻሬ ወይም ገመቺስ ወረዳ ሽሬ ቡሉ ቀበሌ
5. ከተማ ለማ ኢሾ በምዕራብ ሃረርጌ መቻሬ ወይም ገመቺስ ሽሬ ቡሉ ቀበሌ
6. ዘውዱ ታሪኩ እንደሻው በምዕራብ ሃረርጌ ዳርጌ ሳውሮ ወረዳ ቀበሌ 34 ነዋሪ የነበሩ መሆናቸው ታውቋል፡፡
ከላይ ከተዘረዘሩት በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በዞን 3 ታስረው ከሚገኙት ታሳሪዎች መካከል በምዕራብ ሃረርጌ የጭሮ ከተማ የደባቢስቶ ወረዳ ቡሌ ኢሉ ቀበሌ ነዋሪ የነበሩት ሼህ ሃሰን በማረሚያ ቤቱ በቂ ህክምና እንዳያገኙ በመደረጋቸው በየካቲት 15/2006 ሂወታቸው ማለፉን የማረሚያ ቤቱ ምንጮች አስታውቀዋል፡፡
ሼህ ሃሰን ከጭሮ ከተማ ማረሚያ ቤት በቂ ህክምና እንዲያገኙ በሚል አብረዋቸው ከታሰሩ ሌሎች ታሳሪዎች ጋር ወደ አዲስ አበባ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ቢዘዋወሩም ማረሚ|ያ ቤቱ ተገቢ እና በቂ ህክምና እንዳያገኙ በማድረጉ ከዚህ አለም በሞት ሊለዩ እንደቻሉ ታውቋል፡፡ የሼህ ሀሰን ቤተሰቦችም ሊያገኟቸው አለመቻላቸውን የማረሚያ ቤቱ ምንጮች ገልፀዋል፡፡
በተመሳሳይም ሁኔታ ሌላኛው በምዕራብ ሀርርጌ ዞን ጭሮ ከተማ ደባቢስቶ ወረዳ ቡሌ ኢሉ ቀበሌ ነዋሪ የነበረው እና የዞን 3 ታሳሪ የሆነው .መሐመድ ሐሰን አሊዩ በቂ ህክምና ባለማግኘቱ በማረሚያ ቤቱ ውስጥ በሞት አፋፍ ላይ እንደሚገኝ ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

Migrant dies in Saudi detention centre riot


Saudi campaign to expel undocumented foreign workers comes after decades of lax immigration enforcement [EPA]
Saudi campaign to expel undocumented foreign workers comes after decades of lax immigration enforcement [EPA]
March 3, 2014 (Aljazeera) — Officials say that one was killed and nine others injured when chaos broke out at a deportation centre in Jeddah.
A migrant has died and nine others have been wounded in a stampede during a riot at a Saudi detention centre in the west of the kingdom, police have said.
Police said on Monday that they had attempted to restore calm on Sunday evening at al-Shumaisi detention centre in the Red Sea city of Jeddah where undocumented migrants of various nationalities are held pending deportation.
Detainees “tried to cause chaos… resulting in damages to the centre,” Mecca police spokesman Commander Ati al-Qurashi told AFP news agency.
He did not elaborate on the nature of the disturbances but said that police “had to intervene” and that a migrant was killed and nine others wounded in a “stampede”.
The spokesman did not provide further details on the nationalities of the casualties, the number of migrants held at the deportation centre, or the progress made in their deportation procedures.
The Saudi migrants sweep has sparked violence before. In November, at least one Ethiopian and a Sudanese were killed in clashes between migrant workers protesting the crackdown and vigilante Saudis in the capital Riyadh. Similar clashes also broke out in Jeddah when police searched the area for migrants.

የዩናይትድ እስቴስ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በኢትዮያ ዉስጥ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳለ በዘንድሮዉ አመታዊ ሪፖርቱ ይፋ አደረገ

ዋሽንግተን ዲሲ፤ የካቲት 20/2006 (ቢቢኤን) ፦ የዩናይትድ እስቴስ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት (State Department) ባወጣዉ የዘንድሮ የሰዓዊ መብት ሪፖርት ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ያከናዉናቸዋል ያለዉን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በመዘርዘር ሰፋ ባለ መልኩ አቅርቦታል።

John Forbes Kerry current United States Secretary of State.ቀድም ሲል ኢትዮጵያ ዉስጥ በ2003 በተደረገዉ ምርጫ፤ በሟቹና በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስቴር መለስ ዜናዊ ይመራ የነበርዉ ኢ.ህ.አዴ.ግ ከ547 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ 545 መቀመጫዎች አሸንፏል መባሉን ሪፖርቱ እያመላከተ የምርጫ ጣቢያዎች በመንግስት ሐይላት ቁጥጥር ስር እንደነበሩና አለምአቀፍ ታዛቢዎች ስራቸዉን በተገቢዉ መልኩ እንዳያከናዉኑ ገደብ እንደነበረባቸዉ ይገፃል።

በአገሪቱ ዉስጥ ባለዉ ከፍተኛ የመብት ረገጣ ሳቢያ ዜጎች የመሰብሰብ፣የመደራጀት፣የመናገር መብትን በገሃድ እንደሚነፈጉ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ያስደረግቸዉን ጥናቶች ተመርኩዞ ያብራራል። እነዚህን የዲሞክራሲ እሴቶችን ለመተግበር የሚሞክሩም ይታሰራሉ፣ይንገላታሉ፣ይዋከባሉ፣ዛቻ ይደርስባቸዋል፣ ክብራቸዉ ተነክቶ እንዲሸማቀቁምይደረጋሉ በማለት ሪፖርቱ ያትታል።እርዳታን የሚያስተባብሩ፣ እርዳታን ለጋሽ የሆኑ ድርጅቶች፣ ማህበራዊና ትርፍ አልባ የሆኑ ተቋማት (NGO) የግብረ-ሰናይ ተልእኮ አቸዉን እንዳይፈጽሙ የኢትዮጵያ መንግስት እንደሚከለክል፤ በሰዎች ላይ ህገ ወጥ የሆነ ግድያ እንደሚፈጽም፣ዜጎች ግርፋት-ድብደባ እንደሚደርስባቸዉ፣ ወጥ የሆኑ የማሰቃያ ተግባራት በመንግስት ሐይላት እንደሚፈጽምና በአገሪቱ እስርቤት የሚገኙ ታሳሪዎችን ህይወት ለአደጋ የሚያጋልጹ አሳቃቂ ተግባራትም እንዳሉም በሪፖርቱ ላይ ተገልጿል።

ከአውሮፕላኑ ጠለፋ በኋላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ም/ሥራ አስኪያጅ ካፒቴን ደስታ ዘሩ ለቀቁ

በአንድ ጎሳ እና ቋንቋ አመራር ስር ወድቋል በሚልና በዘረኝነት ሰራተኞቹን ፍዳቸውን እያሳየ ነው በሚል የሚተቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የበረራ ክፍል ሃላፊ የሆኑት ካፒቴን ደስታ ዘሩ ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን የኢትዮጵያ የሽግግር ምክር ቤት ምንጮቹን ጠቅሶ ለዘ-ሐበሻ በላከው መረጃ አስታወቀ። እንደ ሽግግር ምክርቤቱ ዘገባ የስልጣን መልቀቂያው ጉዳይ ግልጽ ምን እንደሆነ አይታወቅም።
ሌሎች ምንጮች የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተጠልፎ ወደ ስዊዘርላንድ በረዳት ካፒቴን ሃይለመድህን አበራ ካረፈ በኋላ በአየር መንገዱ ውስጥ በተነሳው አለመግባባት ሊሆን ይችላል የሚሉ አስተያየቶችን እየሰጡ ይገኛሉ።
ምንጮቹ የአየር መንገዱ አብራሪዎች በቂ እውቀት እና ችሎታ እያላቸው ከውጪ አብራሪዎችን በማስመጣት ለኢትዮጵያውያኑ እድገት እና የበረራ ፍቃድ መከልከል እንዲሁም አላስፈላጊ የሆነ መንግስታዊ የደህንነት ወከባ እና የአይነ ቁራኛ ጥበቃ በአብራሪዎች ላይ ከመደረጉም በላይ የስራ መብቶቻቸው እና የሰብአዊ መብቶቻቸው በዘረኝነት ላይ የተመረኮዘው የአየር መንገዱ ማንጅመንት እንደማያከብርላቸው እነዚሁ ምንጮቹ አክለው የሚገልጹ ሲሆን፤ በወያኔ ፈጠራ ረዳት አብራሪው ሃይለመድህን አበራን “የአእምሮ በሽተኛ ነው” በሚል የተወራው ወሬም በአየር መንገዱ የሚበሩ ሰዎች ቁጥር እንዲቀንስ ምክንያት እየሆነው እንደሆነም ምንጮች ይናገራሉ።
zehabesha

Saturday 1 March 2014

“በዝዋይ የታሰሩት ባለቤቴ እዛው እስር ቤት መሞታቸውን ሕዝብ ይወቅልኝ” – ወ/ሮ ፈሪሃ አብድርሃማን


bbb02-rest-and-peace(ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ እንደዘገበው) አቶ አህመድ ነጃሽ ሐሰን በ2002 ዓ.ም በተደረገ አገር አቀፍ ምርጫ በድሬዳዋ ክልል የኦሮሞ ኮንግረስ/ መድረክን በመወከል ተወዳድረው ነበር፡፡የፖለቲካ ተሳትፏቸውን እንዲያቋርጡ በተለያዩ መንገዶች ሲነገራቸው ቢቆዩም በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ ማሰማትና መደራጀት ህገ መንግስታዊ መብት መሆኑን በመጥቀስ ሲከራከሩ መቆየታቸውን ባለቤታቸው ወ/ሮ ፈሪሃ አብድርሃማን የሱፍ ለፍኖተ ነጻነት አስታውሰዋል፡፡
በ2003 የመንግስት የጸጥታ ሰዎች አቶ አህመድን በኦነግ አባልነት ተጠርጥረሃል በማለት ያስሯቸዋል፡፡የ57 አመቱ አህመድ ከታሰሩ በኋላ ለአራት ወራት ያህል በህይወት ይኖሩ ወይም ይሙቱ ለቤተሰብ ሳይታወቅ ከቆዩ በኋላ ፍርድ ቤት ቀርበው በኦነግ አባልነት ተከሰው ይፈረድባቸዋል፡፡ፍርዳቸውን ተከትሎም ለምርመራ ከቆዩበት ማዕከላዊ ወደ ዝዋይ ወህኒ ቤት እንዲዘዋወሩ ይደረጋሉ፡፡
ከአቶ አህመድ ነጃሽ ያገኟትን አንድ ልጅ ለብቻቸው የማሰደግ ዱብ ዕዳ የወደቀባቸው ወይዘሮ ፈሪሃ ገቢያቸው በመቋረጡ ስራ ፍለጋ ወደ አረብ አገር ያቀናሉ፡፡በአረብ አገር ያለሙትን ማግኘት ባለመቻላቸው ወደ አገር ቤት ይመለሳሉ፡፡ካልተሳካው ስራ ፍለጋ መልስ ወይዘሮዋ ባለቤታቸውን ለመጠየቅ ወደ ዝዋይ ሲያመሩ የማረሚያ ቤቱ ሃላፊዎች ባለቤታቸው ወደ ቃሊቲ መዘዋወራቸውን ይነግሯቸዋል፡፡
ከዝዋይ በቀጥታ ወደ ቃሊቲ በማምራትም ይጠይቃሉ፣ቃሊቲዎች እንዲህ አይነት እስረኛ ወደ እነርሱ አለመምጣቱን በመጥቀስ ያሰናብቷቸዋል፡፡ከብዙ የዝዋይና ቃሊቲ ምልልስ በኋላ አቶ አህመድ በጠና ታመው ምኒሊክ ሆስፒታል እንደገቡ ይነገራቸዋል፡፡ምኒልክ ሆስፒታል ለጥየቃ ባመሩበት ወቅት መጥፎውን ዜና ይሰማሉ፡፡አቶ አህመዲን ይህችን አለም ከተሰናበቱ ረዘም ያሉ ወራቶች ተቆጥረዋል የሚል፡፡
አስከሬን የለ፣ የት እንደተቀበሩና የሞታቸው መንስኤ ምን እንደነበር የሚያስረዳ የለ፣ ሁሉ ነገር ድፍንፍን ያለባቸው ወይዘሮዋ ለፍኖተ ነጻነት በሰጡት ቃል‹‹የመንግስት ሰዎች ምንም አይነት ቀና ምላሽ እንደማይሰጡኝ አውቃለሁ ነገር ግን በታሰሩበት ወቅት ፍጹም ጤነኛ የነበሩት ባለቤቴ መሞታቸውን ህዝቡ ይወቅልኝ ብለዋል፡ ፡የኦሮሞ ኮንግረስ በኋላም የኦፌኮ ፕሬዘዳንት የሆኑት ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና የአቶ አህመድን ሞት ከባለቤታቸው እንደሰሙ በመጥቀስ ነገር ግን ምንም ማድረግ አለመቻሉን አውስተዋል፡፡