Tuesday 29 April 2014

ጆን ኬሪ በአዲስ አበባ – ኢህአዴግ አሁንም በሶማሊያ ያስፈራራ ይሆን?

ኢህአዴግ የዞን9 ጦማሪዎችን “አገር በማተራመስ” ወንጀል ከሰሰ

kerry 1


የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ የኢትዮጵያ ጉዞ በርካታ ጉዳዮች የሚከናወኑበት እንደሆነ ተጠቆመ። የዘወትር የጎልጉል ምንጭ አንዳሉት የኬሪ አዲስ አበባ ጉዞ አስቀድመው የተሰሩ ስራዎች ውጤት ነው። ጥቁሩ ሰው “ውሻ ምንም ሳይመለከት አይጮህም” ሲሉ አገር ቤት ያሉ ተቃዋሚዎች ራሳቸውን ብቃት ያላቸው አማራጮች መሆናቸውን እንዲያሳዩ ጠይቀዋል። ኢህአዴግ አሜሪካንንና የምዕራቡን ዓለም እንደለመደው “ከሶማሊያ ጦሬን አወጣለሁ” በማለት መደራደሪያ ከማቅረብ ውጪ ሌላ አቅም እንደሌለው ተገለጸ። ኢህአዴግ የዞን9 ጦማሪዎችና ጋዜጠኞች “አገር በማተራመስ” ወንጀል ክስ መሰረተባቸው።
የድረገጽና የማህበራዊ ገጽ የኢህአዴግ ደጋፊዎችና የስርዓቱ ተጠቃሚ አባላት ባይዋጥላቸውም አሜሪካና ኢህአዴግ የነበራቸው ግንኙነት እየሻከረ መሔዱን ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በተደጋጋሚ ሲገልጽ እንደነበር ይታወሳል። ጎልጉል የዋሽንግቶን ዲፕሎማት ምንጩን በመጥቀስ እንደዘገበው አሜሪካ ኢህአዴግን “የምስራቅ አፍሪካ ስጋት” አድርጋም ፈርጃለች። የኢትዮጵያን ጉዳይ የሚከታተለውና በስቴት ዲፓርትመንት ውስጥ የተቋቋመው የቀውስ መከላከልና ዕርቅ ቢሮ ሃላፊ ከጥር ወር ወዲህ ባሉት ጥቂት ወራት ውስጥ አራት ጊዜ አዲስ አበባ ተጉዘዋል።
ኢህአዴግ እየተከተለ ያለው ፍትሃዊነት የጎደለው አገዛዝ ኢትዮጵያን ወደ ቀውስ እንዳመራትና ይኸው ቀውስ እልባት ካልተበጀለት የምስራቅ አፍሪካን የሚያዳርስ እንደሚሆን በአሜሪካ በኩል አቋም መያዙ ኢህአዴግን እንዳስበረገገው ተንታኞች እየገለጹ ነው። የምስራቅ አፍሪካ “የሰላም አባት ነኝ የሚለው ኢህአዴግ በውስጣዊ የፖለቲካ ቀውስ ስለሚገኝ የመወላለቅ ችግር ሳይገጠመው በፊት አሜሪካ አስቀድማ ስራዋን መስራት መጀመሯ ከራሷ ጥቅም አንጻር ነው” ሲሉ ዲፕሎማቱ እንደቀድሞው ሁሉ ሳይሸሽጉ ተናግረዋል። የኬሪ ጉዞም የዚሁ አካል እንደሆነ አስታውዋል። “ኢህአዴግ” አሉ ዲፕሎማቱ “የቀለም አብዮት እያለ እንደሚደነፋው ሳይሆን በመጪው ምርጫ በሩን ከፍቶ ለመወዳደር ከተስማማ ብቻ የለመደው ርጥባን ይሰጠዋል የሚል ግምት አለኝ” ብለዋል።

Sunday 27 April 2014

Ethiopian Security Forces Open Fire on Students

12396386567597410701674866564151-3250963_p9

April 26, 2014 (CNN iReport) — There has been widespread protest by Oromo students in universities in Ethiopia against unpopular ‘Addis Ababa-Finfinnee surrounding integrated master plan’. Oromo students in Haromaya, Jimma, Ambo and Wollega universities held protests.
Although officials in Oromia state and Addis Ababa city administration insist the plan only intends to develop Addis Ababa and its surrounding, Oromo students and the wider Oromo elites believe the plan is to displace farmers in the outskirts and suburban areas of the city, meet the growing demand for land, and weaken the Oromo identity. The Ethiopian constitution grants a special interest to the Oromia state regarding administrative, resource and other socio-economic matters in Addis Ababa, in its article 49 which never have been implemented. This has largely resulted in significant resistance within the ruling party, OPDO, in Oromia and a continues pressure to materialize the implementation.
The protest against the doomed to fail master plan is held in four universities sofar. Yesterday (26/04/2014) at Wollega University, the infamous and notorious Federal police opened fire at innocent Oromo students. Reports and eye witness indicate unknown number of students were hurt and some have fled to the bushes. The people of Nekemete town were prevented from joining the resistance. Even then some of the residents broke through line of federal police force and joined the protest.
At similar protest in Jimma university, the security forces picked more than 10 students and jailed them. Further 15 students in Ambo university were jailed.

Saturday 26 April 2014

Ethiopia detains bloggers and journalist

April 26, 2014

Al Jazeera
Security forces arrest six bloggers and a journalist in latest crackdown on opposition voices.
The Ethiopian government has arrested six independent bloggers and a journalist in what human rights group Amnesty International has called a “suffocating grip on freedom of expression”.Ethiopian government has arrested six independent bloggers
Six members of independent blogger and activist group ‘Zone 9’ and a prominent Ethiopian journalist were arrested on Friday in the capital Addis Ababa.
All six bloggers were arrested at night by armed security forces and taken from their homes to the Federal Police Crime Investigation Sector ‘Maikelawi’, where political prisoners are alleged to be held in pre-trial, and sometimes arbitrary detention.
The Zone 9 group who are said to be very critical of government policy and have a strong following on social media had temporarily suspended their activities earlier this year after accusing the government of harassing their members.
Journalist Tesfalem Waldyes who writes independent commentary on political issues for a Ethiopian newspaper was also arrested.

Secretary John Kerry to Visit Ethiopia

April 26, 2014

by Dula
Kerry will not talk about democracy in Ethiopia because we failed to press on America to do the right thing. Lat week, the fundamentalist Prime Minister, Hailemariam Desalegn was forced by Washington to rescind the anti-homosexual legislation and demonstration despite overwhelming support by rubber-stamped parliament and the public.Kerry will not talk about democracy in Ethiopia
This shows the priority for America and our failure to lobby Washington effectively. This also shows the power of lobby groups in shaping U.S. foreign policy.
President Obama is threatening sanction against Russia and he thinks he can bring Russia to its knees using a sweeping sanction. If he thinks he has this kind of power against a resource rich and powerful country like Russia, why can he not use the some power on perpetual beggars and tinhorn dictators in Africa to reform, end the misery, the corruption, and the dictatorship if he really cares. Apparently, they don’t care, but we can force them to care like the Homosexual community did in forcing Hailemariam Desalegn to drop the anti-homosexuality legislation.
Ethiopia is the key to democracy in Africa. For example, representative of warring factions from South Sudan are in Ethiopia to hammer out their differences and to form democratic union where all different groups can live in peace. On the other hand, Ethiopia practices ethnic politics and divide and rule. Unfortunately, Ethiopia is not a place to teach such lessons about ethnic harmony and democracy. The Ethiopian regime pretended for long for things that it is not in order to earn respect and foreign aid.
Call the State Department and Congressional Members to press on Kerry to tell Hailemariam to protect the rights of all Ethiopians not just homosexuals in Ethiopia.

የከፍተኛ መኮንኖችን ጡረታ በ5 ዓመት ማራዘም ተፈቀደ

“ቦርድ” ለሚወጡ ወታደሮች የ2 በመቶ ክፍያ ተጨመረ

የመከላከያ ሚኒስቴር እንደአስፈላጊነቱ እያየ የጦር መኮንኖችን የአገልግሎት ዘመንና የጡረታ መሰናበቻ እድሜ በሁለት ዓመት ለማራዘም የነበረው ሥልጣን እንደተሻሻለ ምንጮች ገለፁ፡፡ የመከላከያ ኃይል አባላት የሥራ ዘመናቸውን በ3 ወይም በ5 ዓመት ማራዘም በአዲሱ አሰራር ተፈቅዷል፡፡ የጡረታ እድሜ በ5 ዓመት የሚራዘመው ለከፍተኛ መኮንኖች እንደሆነ ምንጮች ጠቅሰው፤ ከከፍተኛ መኮንን በታች ደግሞ ካሁን ቀደም የነበረው የሁለት ዓመት ማራዘሚያ ወደ ሶስት አመት ከፍ እንዲል መደረጉን ገልፀዋል፡፡ 
ከዚሁ የጡረታ ማራዘምያ አዲስ አሰራር ጋር፤በ“ቦርድ” ለሚሰናበቱ የመከላከያ ኃይል አባላት የሁለት በመቶ ክፍያ ተጨምሯል፡፡ የመከላከያ ሠራዊት አባል በተለያዩ ምክንያቶች “ቦርድ” እንዲወጣ ሲወሰን፣ ወርሃዊ ክፍያው የደሞዙ አርባ አምስት በመቶ የነበረ ሲሆን አሁን አርባ ሰባት በመቶ እንዲሆን ተወስኗል፡፡ 


http://www.addisadmassnews.com/

“የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ፍ/ቤቶች ላይ ያለው እምነት ተሟጥጧል”

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጉዳዩን ወደ አፍሪካ ኮሚሽን ወስዶዋል

awol


የህዝበ ሙስሊሙ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ወደ አፍሪካ የሰብዓዊ መብቶችና ህዝቦች ኮሚሽን ሂደው በመንግስት ላይ ክስ መመስረታቸው ይታወቃል። ይህንን በማስመልከትም በድር ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (ቢቢኤን) የኮሚቴውን የክስ ሂደት በቅርበት ከሚከታተለው ዶ/ር አወል ቃሲም አሎ ጋር በዚሁ ጉዳይ ቆይታ አድርጓል። ዶ/ር አወል የአለም ዓቀፍ ህግ ምሁር ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በLondon School of Economics የሰብዓዊ መብት Fellow ነው።
ቢቢኤን፡- የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ጉዳያቸውን ወደ አፍሪካ ኮሚሽን ለመውሰድና ለመክሰስ ያሰቡት ለምንድን ነው? ጉዳያቸውን በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች መጨረስ አይችሉም ነበር?
ዶክተር አወል፡- አመሰግናለሁ። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጉዳዩን ወደ አፍሪካ ኮሚሽን ለመውሰድ የተገደደበት ምክንያት በኢትዮጵያ ፍ/ቤቶች ላይ ያለው እምነት በመሟጠጡ ነው። እነዚህ ፍ/ቤቶች እንደዚህ አይነት ጉዳዮች ላይ የህግ የበላይነትን፣ ህገ መንግስቱን እና የራሳቸውን ህሊና መሰረት በማድረግ ሊወስኑ ይችላሉ የሚለው ተስፋ በመሟጠጡ ነው። ይህ ክርክር ደግሞ በዋናነት የእውነት ጉዳይ ስለሆነ መንግስት ከዚህ በፊት ሚዲያውን እና የተለያዩ የመንግስት ተቋማትን በአጠቃላይ እንደ መንግስት ያለውን ሙሉ ሀይል በመጠቀም መሬት ላይ ሲፈጥራቸው የነበሩ እውነታዎች እውነት እንዳልሆኑና ከዚያ በስተጀርባ ሌላ ነገር እንዳለ ይህም የተፈበረከ ነገር እንደሆነ ማሳየት የሚችሉት ገለልተኛና ዓለም አቀፍ የሆነ እንዲሁም የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ ሌላ መንግስት ጫና ሊያሳድርበት የማይችልበት ተቋም ላይ በመሄድ ጉዳያቸውን አቤት ለማለት ነው ተከሳሾቹ ወደ አፍሪካ ኮሚሽን ሊሄዱ የቻሉት።

BREAKING NEWS – #OromoFDG2014 – PHOTOS – April 26, 2014: Oromo Students Nonviolent Movement at Wallaggaa University Against Eviction of Oromo Farmers from Finfinnee Surrounding and Expansion of Addis Ababa

Posted: Ebla/April 26, 2014 · Gadaa.com

(April 26, 2014) – Oromo students’ nonviolent protests are underway at Wallaggaa University against the plan (called the Addis Ababa Master Plan) to evict millions of Oromo farmers and dispossess them of their land in Oromian districts surrounding Finfinnee under the pretext of the “urban development of Addis Ababa.”
According to published data, under the current TPLF regime, Addis Ababa has expanded by ~400% since 1991 (from ~13,763.3-ha in 1991 to ~52,706.2-ha in 2014 – see data here); even though the Oromiyaa Region is a federally constituted state, it continues to be annexed by the Habesha government of Addis Ababa.
Political analysts have stated recently that the current Addis Ababa Master Plan will potentially divide the Oromiyaa Region into two by the proposed plan’s annexation of Central Oromiyaa by Addis Ababa, and the subsequent eviction of the Oromo farming communities in Central Oromiyaa under the pretext of “industrial zones.” There are at least 8 industrial zones all over Oromiyaa, such as the Malka Jebdu area under the Dire Dawa Industrial Zone, the Ambo Industrial Zone, the Chinese-owned Bishoftu Eastern Industrial Zone – which is slated to extend all the way to Asella in Arsi Zone of Oromiyaa in the coming few years.
Gadaa.com
Gadaa.com
Gadaa.com
Gadaa.com

Ethiopia: Multiple arrests in major crackdown on government critics


The Ethiopian government is tightening its suffocating grip on freedom of expression in a major crackdown which has seen the arrest of numerous independent, critical and opposition voices over the last two days, said Amnesty International.
Six members of an independent blogger and activist group and a freelance journalist were arrested yesterday 25 April. Another journalist was arrested this morning. Meanwhile 20 members of the political opposition Semayawi (Blue) party have been arrested since Thursday.
"These arrests appear to be yet another alarming round up of opposition or independent voices" said Claire Beston, Ethiopia researcher at Amnesty International.
"This is part of a long trend of arrests and harassment of human rights defenders, activists, journalists and political opponents in Ethiopia."
Six members of the independent blogger and activist group ‘Zone 9’ were arrested on 25 April in Addis Ababa. Group members Befeqadu Hailu, Atnaf Berahane, Mahlet Fantahun, Zelalem Kiberet, Natnael Feleke and Abel Wabela were arrested from their offices or in the street on Friday afternoon. All six were first taken to their homes, which were searched, and then taken to the infamous Federal Police Crime Investigation Sector ‘Maikelawi’, where political prisoners are held in pre-trial, and sometimes arbitrary, detention.
At around the same time on Friday afternoon freelance journalist Tesfalem Waldyes was also arrested. His home was also searched before he was taken to Maikelawi. Another freelance journalist and friend of the Zone 9 group, Edom Kasaye, was arrested on the morning of Saturday 26 April. She was accompanied by police to her home, which was searched, and then taken to Maikelawi.

Friday 25 April 2014

#OromoFDG2014 – PHOTOS – Oromo Students Nonviolent Movement in Ambo, Oromia, Against the Eviction of Oromo Farmers from Finfinnee Surrounding and Expansion of Addis Ababa (April 25, 2014)

Posted: Ebla/April 25, 2014 · Gadaa.com

The Oromo students protested peacefully in Ambo, Oromia, on April 25, 2014, against the plan (called the Addis Ababa Master Plan) to evict millions of Oromo farmers and dispossess them of their land in Oromian districts surrounding Finfinnee under the pretext of the “urban development of Addis Ababa.” According to published data, under the current TPLF regime, Addis Ababa has expanded by ~400% since 1991 (from ~13,763.3-ha in 1991 to ~52,706.2-ha in 2014 – see data here); even though the Oromiyaa Region is a federally constituted state, it continues to be annexed by the Habesha government of Addis Ababa. Political analysts have stated recently that the current Addis Ababa Master Plan will potentially divide the Oromiyaa Region into two by the proposed plan’s annexation of Central Oromiyaa by Addis Ababa, and the subsequent eviction of the Oromo farming communities in Central Oromiyaa under the pretext of “industrial zones.” There are at least 8 industrial zones all over Oromiyaa, such as the Malka Jebdu area under the Dire Dawa Industrial Zone, the Ambo Industrial Zone, the Chinese-owned Bishoftu Eastern Industrial Zone – which is slated to extend all the way to Asella in Arsi Zone of Oromiyaa in the coming few years.
Gadaa.com

Thursday 24 April 2014

ሰበር ዜና፣ ፖሊስ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትን ማሰሩን ቀጥሏል

April 24, 2014

በዳንኤል ሃረጋዊSemayawi party members on action
ፖሊስ ቀስቃሾቹን እያሰረ ነው ፖሊስ የእውቅናው ደብዳቤ አልደረሰኝም በሚል በተለያዩ የአዲስ አበባ ክፍሎች ቅስቀሳ ላይ የተሰማሩትን የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች እያሰረ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በየካ፣ ካሳንቺስና አቧሬ ሲቀሰቅሱ የነበሩ ወጣቶች በፖሊስ ተይዘው ታስረዋል፡፡ ቀስቃሾቹ ሰልፉ እውቅና እንደተሰጠው የሚያመለክተውን ወረቀት ለፖሊስ ቢያሳዩም ፖሊሶች የእውቅናው ደብዳቡ አልደረሰንም በሚል አስረዋቸዋል፡፡ ቀስቃሾቹ የያዙት የእውቅና ደብዳቤ ግልባጭ ለፖሊስ የተጻፈበት በመሆኑ ሰልፉ እውቅና አግኝቶ እያለ ሆን ተብሎ ለማደናቀፍ እንደሆነ ምክትር ሊቀመንበሩ አቶ ስለሽ ፈይሳ ገልፀዋል፡፡
በላም በረት፣ ቦሌ ድልድይ፣ ኮተቤ፣ መገናኛ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ቅስቀሳቸውን በተሳካ መልኩ አጠናቀዋል፡፡ በሌሎች አካባቢዎች የተሰማሩት አባላት ቅስቀሳውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ በሌላ በኩል በየካ፣ ካሳንቺስና አቧሬን ጨምሮ በሌሎች የከተማይቱ ክፍሎች ፖሊስ ከ20 በላይ አባላትን ማሰሩ ታውቋል፡፡
ይህ በዚህ እንዳለ ፖሊስ ቅስቀሳው ላይ ያልነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችንም እያሰረ ነው፡፡ የታሰሩትን አባላትና ደጋፊዎች ሁኔታ ለማጣራት ወደ የካ ፖሊስ ጣቢያ ያቀኑ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን ፖሊስ አስሯቸዋል፡፡
በዛሬው ቀን ካሳንቺስ ስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩት
1. ብሌን መስፍን
2. አስናቀ በቀለ
3. መስፍን
4. ተስፋዬ አሻግሬ
5. እዮብ ማሞ
6. ኩራባቸው
7. ተዋቸው ዳምጤ
የካ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች

የሶማሊያና የአፋር ጎሳዎች ተጋጩ “ፌደራል ፖሊስ ከመጠን በላይ ኃይል ተጠቀመ

የሶማሌ ብሔራዊ ክልልና የአፋር ብሔራዊ ክልሎች በሚዋሰኑበት አካባቢ የሚኖሩ ጎሳዎች መካከል ግጭት ተከሰተ። ግጭቱን ለማረጋጋት ጣልቃ ገብቷል የተባለው የፌደራል ፖሊሲ ለአንዱ ጎሳ በመወገን ከመጠን በላይ የኃይል እርምጃ ወስዷል መባሉን የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር አስተባብሏል።
ባለፈው ቅዳሜ (ሚያዚያ 11 ቀን 2006 ዓ.ም) በተቀሰቀሰው በዚሁ የጎሳ ግጭት የሰው ሕይወትና የንብረት መውደም ማጋጠሙን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ግጭቱ የተቀሰቀሰው በሶማሌ የሐዋያ ጎሳና በአፋር ጎሳዎች መካከል ነው። በግጭቱም በርካታ ንብረት ከመውደሙ ባሻገር ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መሞታቸውን እንዲሁም ከጀቡቲ ወደአዲስ አበባ በሚያቀናው መንገድ የሚጓጓዙ የጭነት ተሽከርካሪዎችም ለመንቀሳቀስ ተቸግረው እንደነበረም የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
በፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ ወርቁ ግጭቱን በተመለከተ ተጠይቀው በሁለቱ ጎሳዎች መካከል የተባለው ግጭት መቀስቀሱን አምነው ከሁለቱ ክልሎች የፀጥታ ኃይሎች ግጭቱን ለማብረድ መሞከራቸውንና በተጨማሪም በአካባቢው የሚገኘው የፌደራል ፖሊስ በተሰጠው ፈቃድ መሠረት የማረጋጋት ስራ መስራቱን ተናግረዋል።

በኢሕአዴግ የአዲስ አበባ አደረጃጀቶች ስለ አክራሪነት በተካሔደ ውይይት በማኅበረ ቅዱሳን ላይ የተሰነዘረው ፍረጃና ክሥ ተሳታፊዎችን አስቆጣ

  • ውይይቱ ቀጣዩ የአሰላለፍ ስልትና የምት አቅጣጫ የሚወሰንበት ሊኾን ይችላል
  • ተሳታፊዎች ፍረጃዎችንና ክሦችን በመረጃና በሐሳብ የበላይነት ማጋለጥ ይገባቸዋል
  • ገዥው ግንባር ኢሕአዴግ በሃይማኖት ይኹን በማንኛውም ሽፋን የሚደረግን የፖሊቲካ ግጭት ለመመከት በሚል በአዲስ አበባ በተለያዩ አደረጃጀቶች ውስጥ ከታቀፉ አባሎቹ ጋራ ውይይት በማካሔድ ላይ መኾኑ ተገለጸ፡፡
    በአዲስ አበባ ዐሥር ክፍለ ከተሞች 116 ወረዳዎች ካሉት ሰባት የግንባሩ አደረጃጀቶች ማለትም የሴቶች፣ ወጣቶች፣ መምህራን፣ የመንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልኾኑ ድርጅቶች ሠራተኞች፣ የአነስተኛ ጥቃቅን ተቋማት ከእያንዳንዳቸው የተውጣጡ ስድሳ፣ ስድሳ አባላትን ያሳተፈና ሦስተኛ ሳምንቱን የያዘ ውይይት በመካሔድ ላይ ይገኛል፡፡
    ‹‹የሃይማኖት ተቋማትና ተከታዮች በሰላም አብሮ የመኖር ወርቃማ ተሞክሮና የማስቀጠል ፋይዳው››፣ ‹‹አዲሲቷ ኢትዮጵያና የሃይማኖት ብዝኃነት አያያዝ››፣ ‹‹አክራሪነትና ጽንፈኝነት ከሕገ መንግሥታችን ጋራ ያለው የማይታረቅ መሠረታዊ ቅራኔና መፍትሔው›› በሚሉ ርእሶች በቀረቡ ጽሑፎች ላይ የተመሠረተው ውይይቱ ለአራት ተከታታይ ዙሮች እንደሚካሔድ ተመልክቷል፡፡
    ‹‹የመደማመጥ መድረክ›› የተሰኙት የመጀመሪያዎቹ ኹለት ዙሮች፣ ከቀረቡት ጽሑፎች ጋራ በተያያዘ የተዘጋጁ የመወያያ ነጥቦችን አስመልክቶ የተሳታፊዎች ግንዛቤና አቋም ምንድን ነው የሚለውን ለማወቅ ጥያቄዎች፣ አስተያየቶችና አቋሞች በስፋት እንዲነሡና በዚህም ስልት በአባላት ውስጥ ያለውን ስሜት በቀጥታ ለማዳመጥ የታቀደበት መኾኑ ተገልጦአል፡፡
    ባለፈው ሳምንት በተከናወኑት የውይይቱ ኹለተኛ ዙር መድረኰች÷ በአወያይነት በተመደቡት የወረዳ ጽ/ቤት ሓላፊዎች አማካይነት በየፈርጁ ተጠቃለው ለበላይ አመራር (ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር) ቀርበዋል ለተባሉት የተሳታፊዎች ጥያቄዎች፣ አስተያየቶችና አቋሞች የግንባሩና የመንግሥት አቋሞች፣ መረጃዎችና ዕቅዶች በምላሽነት እንደተሰጡ ታውቋል፡፡
    በቀጣይ በሚካሔዱት ኹለት ዙሮች፣ በተናጠል ሲወያዩ የቆዩት የሰባቱ አደረጃጀቶች ስድሳ፣ ስድሳ ተሳታፊዎች በጋራ በመገናኘት በሥልጠና አመለካከታቸውንና ግንዛቤያቸውን ያስተካክሉበታል ተብሎ የሚጠበቅ የማጥራትና የመግባባት መድረክ እንደሚኾን ተጠቁሟል፡፡
    በዚኽ መልኩ የሠለጠኑት የየወረዳው 420 የግንባሩ ‹‹የልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ አደረጃጀቶች›› በቀጣይ በተመሳሳይ አጀንዳ ላይ እንደሚጠራ በሚጠበቀው የብዙኃን መድረክ ከሕዝቡ ጋራ ተቀላቅለው በተለያዩ ስልቶች በመሳተፍ መድረኰቹ በታቀደው አቅጣጫ እንዲመሩና ወደተፈለገው መደምደሚያ እንዲደርሱ በማድረግ ድርጅታዊ ተልእኮዎቻቸውንና ስምሪቶቻቸውን እንደሚወጡ ተመልክቷል፡፡
    ሙስሊሙ ከጠባብነት፣ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ከትምክህት ርእዮት ጋራ የመዳበል ባሕርያት እንደሚታይባቸው የሚገልጹት የመንግሥት ሰነዶች÷ በእኒኽ ባሕርያት በተቃኙ ‹‹ሃይማኖታዊ ርእዮቶች›› ላይ የተመሠረተ ሽብርተኝነትና ሃይማኖታዊ ግጭት ሊፈጠር እንደሚችል ታሳቢ አድርጎ ርእዮቶቹን ‹‹በትምህርትና ሥልጠና፣ በዴሞክራሲያዊ አኳኋን›› መታገልና የለዘብተኝነትና የመቻቻል ባህል እንዲዳብር የተጠናከረ ሥራ መሠራት እንዳለበት ያሳስባሉ፡፡

Monday 21 April 2014

በአፋር የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ 8 ሰዎች በፌደራል ፖሊሶች ተገደሉ

ሚያዚያ ፲፫ (አስራ ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቁርቁራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአፋር እና በሶማሊ ጎሳ አባላት መካከል የተነሳውን ውዝግብ ተከትሎ የፌደራል ፖሊስ በወሰደው እርምጃ 8 ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ሰዎች እና የአፋር ሰብአዊ መብቶች ድርጅት ሲገልጽ ፣ አፋር ህዝብ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ ደግሞ የሟቾቹን ቁጥር 12 አድርሶታል።

የፌደራል ፖሊስ የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ በአዋሽ ሰባት ኪሎ አካባቢ ህዝቡ ወደ ወደ አውራ ጎዳናዎች በመውጣት ወደ ጅቡቲ የሚሄዱትን መኪኖች ለ12 ሰአታት ያክል አግዷል። የአፋር ክልል ባለስልጣኖች ወደ አካባቢው በመሄድ ህዝቡን ለማነጋገር ቢኖክሩም፣ ህዝቡ ግን አትወክሉንም የሚል መለስ እንደሰጣቸው ታውቋል። 3የመከላከያ ሰራዊት መኮንኖች በ10 ቀናት ውስጥ ችግሩ እንደሚፈታ ቃል ገብተው የመኪና እገታው እንደተጠናቀቀ የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
አንድ ስሟ እንዳይገለጽ የፈለገች የአፋር ተወላጅ  የ85 ዓመት አዛውንትን ጨምሮ 8 ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ማየቷን ከኢሳት ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ ገልጻለች አንዲት እርጉዝ ሴትም እንዲሁ ልጇን ሲገድሉባት በልጇ ላይ ስትወድቅ በእርሷም ላይ በተፈጸመ ድብደባ የእርሷም ህይወት አደጋ ላይ ወድቋል። መንግስት ሶማሊያ ገብቶ የሌሎችን ጸጥታና ሰላም ለማስከበር ሲሞክር ፣ እኛን ዜጎቹን ግን ረስቶናል በማለት አክላለች ።
የአፋር ሰብአዊ መብቶች ተቆርቋሪ ድርጅት ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ገአስ አህመድ የሟቾች ስም ዝርዝር እንደደረሳቸው ገልጸው፣ ህዝቡ መንገድ ለመዝጋት የተገደደው በማቾች በመበሳጨታቸው መሆኑን ተናግረዋል።

Saturday 19 April 2014

ከውጭ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው ለመሥራት መቸገራቸውን ገለጹ


-  መንግሥት ወቀሳውን ተቀብሏል

ከውጭ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ቢፈልጉም፣ በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያሉ የቢሮክራሲ ችግሮች ፈተና እንደሆኑባቸው ገለጹ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአገር ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንትና የሙያ ዘርፎች ከተሰማሩ ተመላሽ የዳያስፖራ አባላት ጋር ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ፣ ከ500 በላይ የዳያስፖራ አባላት ተገኝተው ችግሮቻቸውንና ምሬታቸውን ለመንግሥት አሰምተዋል፡፡
በሆቴልና ቱሪዝም፣ በንግድ፣ በማዕድን ፍለጋ ሥራና በትራንስፖርትና ማሽነሪዎች ኪራይ ላይ የተሰማሩ ከውጭ ተመላሽ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተሳተፉበት በዚህ ውይይት መድረክ ላይ፣ በተለይ የታችኛው የመንግሥት መዋቅር ሊያሠራቸው አለመቻሉን አስታውቀው፣ ፈቃድ ለማግኘት እስከ ሁለት ዓመትና አንዳንዶቹም ከዚያ በላይ እንደወሰደባቸው ተናግረዋል፡፡ 
በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ለመሰማራት በጐንደር ከተማ መሬት መውሰዳቸውን፣ የሆቴሉ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የአፈርና የዲዛይን ጥናት በውጭ ባለሙያዎች ለማሠራት ውጭ አገር ደርሰው ሲመለሱ መሬታቸው በአካባቢው አስተዳደር መወረሱን፣ አንድ ከአሜሪካ የተመለሱ ኢትዮጵያዊ ተናግረዋል፡፡
‹‹መሬቱን የወሰድከው በተጭበረበረ ዶክመንት ነው፡፡ ፎርጅድ ነው፡፡ አንተ ዳያስፖራ አይደለህም፡፡ እንዲያውም የሠራኸው ወንጀል በመሆኑ በሕግ ከመጠየቅህ በፊት ውጣ፤›› ብለው የአካባቢው የሥራ ኃላፊዎች ከቢሮ እንዳስወጧቸው እኚሁ ግለሰብ በምሬት ተናግረዋል፡፡ ‹‹ሰላሳ ዓመት ከኖርኩበት አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የተመለስኩት ፎርጅድ ልሠራ ነው?›› በማለት መንግሥት እንዲፈርዳቸው ግለሰቡ ጠይቀዋል፡፡

Monday 14 April 2014

የእንግሊዝ መንግሥት የፀረ ሽብርተኝነትና የበጎ አድራጎት ሕጎች ተቃዋሚዎችን ፀጥ አሰኝተዋል አለ


የእንግሊዝ መንግሥት የሰብዓዊ መብት አያያዝንና ዲሞክራሲን በተመለከተ ባለፈው ሐሙስ ባወጣው እ.ኤ.አ. የ2013 ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከምርጫ 97 በኋላ ሥራ ላይ ያዋላቸው የፀረ ሽብርተኝነት፣ የበጎ አድራጎትና ሌሎች ሕጎች ተቃዋሚዎችን ለመቆጣጠርና ፀጥ ለማሰኘት ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው በማለት ክፉኛ ተቸ፡፡
ሪፖርቱ የኢትዮጵያ መንግሥት ከምርጫ 97 በኋላ የወጡትን ሕጎች በመጠቀም ተቃዋሚዎች ላይ እየደረሰ ያለው ጫና፣ የእንግሊዝ መንግሥትን ክፉኛ እንደሚያሳስበው ገልጿል፡፡ የፀረ ሽብርተኝነትና የበጎ አድራጎት ሕጎችም በሪፖርቱ ከፍተኛ አጽንኦት ተሰጥቷቸው ተዳሰዋል፡፡
የፀረ ሽብርተኝነት ሕጉ ከወጣ በኋላ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ ሰላማዊ ተቃዋሚዎችና ሌሎች ለእስር መዳረጋቸውን ሪፖርቱ ገልጾ፣ የበጎ አድራጎት ሕጉም በኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አሳድሯል በማለት የሕጎቹን አፋኝነት አትቷል፡፡
የሪፖርቱ ክፍል 11 በዋነኝነት በአገሮች የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ እንደማሳያነትም የ28 አገሮችን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተንትኗል፡፡ ከእነዚህም አገሮች መካከል ተጠቃሽ በሆነችው ኢትዮጵያ የእስረኞች አያያዝን በተመለከተ ባቀረበው ትንተና የሰብዓዊ መብት ጥሰትና የእስረኞ መንገላታት መኖሩን አስረድቷል፡፡

Saturday 12 April 2014


{Must Watch And Share It } The Oromo Question



ከአገር መውጣት የማይችሉ ባለሥልጣናት በጭንቀት ውስጥ ናቸው

"አሁን ያለው ኢህአዴግ ላዩ በቀለም ቀቢ የተዋበ ይመስላል"

stressed


ኢህአዴግ በሙስና ስም የ”ማጥራት ዘመቻ” ማካሄዱን ተከትሎ የተከሰተው አለመተማመንና እርስ በርስ በጥርጥር የመተያየት ችግር ካድሬውን ማስጨነቁ ተጠቆመ። ኢህአዴግን ለመሰናበት የሚፈልጉ በርካታ ካድሬዎች “ለምን” በሚል የሚቀርብላቸውን ጥያቄ በመፍራት የግድ ፓርቲውን መስለው እንደሚኖሩ ተገለጸ።
የጎልጉል የአዲስ አበባ ዘጋቢ ቀደም ሲል ኢህአዴግን ተሰናብተው የወጡና በተለያዩ የውጪ ድርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል ላይ ካሉ ያገኘውን መረጃ በመጥቀስ እንደዘገበው፣ የቀድሞ የትግል ጓደኞቻቸው “በደህና ጊዜ ተገላገልክ” በሚል በፓርቲው ውስጥ ችግር ስለመኖሩ እየነገሯቸው ነው። አብዛኞቹ ኢህአዴግን ተለይተው በሰላም ስለመኖር እንደሚያስቡ ነው የተሰማው።
የቤተሰቦቻቸው የወደፊት እድልና የነሱ በፍርሃትና በጭንቀት መኖር አሳዛኝ እንደሆነ የነገሩት የቀድሞ የኢህአዴግ ሰዎች “አሁን ያለው ኢህአዴግ በቀለም ቀቢ የተዋበ ይመስላል” በማለት አንድ በሚኒስትር ዲኤታ ማዕረግ እያገለገለ ያለ የቀድሞ ጓደኛቸው እንደነገራቸው ገልጸዋል።

ሒላሪ ክሊንተን ጫማ ተወረወረባቸው

clinton


በመጪው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው ይቀርባሉ እየተባሉ የሚጠበቁት ሒላሪ ክሊንተን ንግግር በሚያደርጉበት ጊዜ ጫማ ተወረወረባቸው፡፡ ጉዳት ባይደርስባቸውም ዜናው ግን የበርካታ ሚዲያዎችን ቀልብ ስቧል፡፡
አሶሺየትድ ፕሬስ እንደዘገበው የቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሒላሪ ክሊንተን በላስ ቬጋስ በተጠራ የመልሶ መጠቀም ኢንዱስትሪዎች (Scrap Recycling Industries) ስብሰባ ላይ ንግግር በሚያደርጉበት ወቅት ባላሰቡት እና ባልጠበቁት ሁኔታ ከአዳራሹ ጫማ ተወርውሮባቸዋል፡፡
ጫማው ሳይመታቸው ቢቀርም ወርዋሪዋ ግለሰብ አስተካክላ ብትወረውር ግን ክፉኛ ጉዳት ልታደርስባቸው ትችል እንደነበር የቪዲዮው ምስል ያመለክታል፡፡ ምክንያቱም በወቅቱ አዳራሹ ጨለምለም ያለ በመሆኑ ክሊንተን ጫማው ከተወረወረ በኋላ ነው ያስተዋሉትና ደበቅ ለማለት የሞከሩት፡፡
ሒላሪ ክሊንተን በጉዳዩ ላይ ቀልድ በማከል አስተያየት የሰጡበት ቢሆንም የስብሰባው ኃላፊዎች ግን ታላቅ ይቅርታ ጠይቀዋቸዋል፡፡ ጫማ ወርዋሪዋ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር የዋለች ከመሆኗ በላይ ማንነቷ ገና አልተገለጸም፡፡

Ethiopian Muslims continue peaceful protest demonstration nationwide. April 11/2014




Friday 11 April 2014

በባህርዳር ከቤት ማፍረስ ጋር በተያያዘ በተነሳ ግጭት ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

ሚያዚያ ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የከተማው አስተዳደር የቤት አፍራሽ ግብረሃይል በቀበሌ 13 በህገወጥ መንገድ ተሰርተዋል ያላቸውን ቤቶች ለማፍረስ በተንቀሳቀሰበት  ወቅት ከነዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት 2 ሰዎች በፌደራል ፖሊሶች ሲገደሉ ሌሎች ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት ቤት አፍራሽ ግብረሃይሎች ነዋሪዎች ዛሬውኑ ቤታቸውን እንዲያፈርሱ ሲጠይቋቸው፣ ነዋሪዎች  ” መጪው የአመት በአል ጊዜ ነው፣  ክረምትም እየመጣ ነው፣ ቤታችን አፍርሰን የት እንወድቃለን” በማለት ሲመልሱ፣ አፍሪአሽ ግብረሃይሉ የነዋሪዎች አቤቱታ ባለመቀበል ወደ ሃይል እርምጃ ተንቀሳቅሷል። ህዝቡ በድንጋይ ራሱን ለመከላከል ሙከራ ሲያደርግ ፖሊሶች ” ጦርነት ውስጥ የገቡ ይመስል በተደጋጋሚ ጥይቶችን በመተኮስ በነዋሪዎች ላይ ጉዳት አድርሰዋል” ሲሉ ስማቸው እንዳይጠቀስባቸው የፈለጉ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ኢሳት አንድ ሰው መሞቱን ሲያረጋገጥ ስለአንደኛው ግለሰብ ተጨማሪ ማስረጃ እያሰባሰበ ነው። የክልሉ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ሰይፉን ለማነጋገር ብንሞክርም ስብሰባ ላይ በሚል መልስ ሊሰጡን አልቻሉም።

Seife Nebelbal Radio Progrom interview with Dr. Merera Gudina




Tuesday 8 April 2014

EU Holds Discussion on Ethiopian Human Rights Crisis in Ogaden and Kality Prison

By Ahmed Abdi

EU House of Parliament opened a hearing on  the worsening Humanitarian and Human Rights crisis in the Ogaden region by the Ethiopian government
EU House of Parliament opened a hearing on the worsening Humanitarian and Human Rights crisis in the Ogaden region by the Ethiopian government
April 8, 2014 (Tesfa News) —  EUROPEAN Parliament opened hearing about the Ogaden Human Rights violations and the Ethiopian prisons in Addis Ababa. The hearing, which was invited to participate in the Ogaden whistle-blower, Abdullahi Hussein, and Swedish Journalist, Martin Schibbye, was held on April 2nd by the group the progressive Alliance of Socialist and Democrats in European Parliament and Committee to Protect Journalists (CPJ).
“Ethiopia is one of the largest humanitarian and development aid receiver yet these donations are used incorrectly and corruptly. Western governmental Organizations and Western Embassies to Addis Ababa ignored the stolen donations and humanitarian aid that are being used as a political tool by the Ethiopian regime, which is contrary to EU rules on the funding”, said Anna Gomes, MEP Head of international Unit party Socialist democrat.
Ahmed Abdi Marita Ulvskog, MEP, in her part first thanked Abdullahi Hussein and Swedish Journalist, Martin Schibbye speaking about the steps needed to be taken in order to stop the human rights abuses that is being committed against Ethiopian and Ogaden civilians, she said that the EU could use sanctions or words against Ethiopia or follow up documents and information like the one provided by Abdullahi Hussein to show the reality in the ground.

Tuesday 1 April 2014

Using Bloodshed to Perpetuate Their Rule – A Standing Policy of Ethiopia’s Rulers

OLF Statement on the Violent Clash Going on in Southern Oromia

Since the violent formation of the Ethiopian empire three generations ago, Oromia and Oromo have been in constant conflicts, instability, poverty and ignorance. The violence is applied either directly by the regime, or through agents instigating conflict between neighbouring peoples or even tribes. Oromia and Oromo, being the main base of this empire, have borne the brunt of this violence.
Oromo suffered shocking extermination and mutilation, including severing of males’ limbs and females’ breasts, for resisting the imperial conquest. They were disfranchised of their land, and dehumanized by reducing them to serfs and distrusting them, along with their dispossessed lands, to serve the victor militia forming the “neft’egna” (arms-bearer’s) system. Conflicts were instigated with all the neighbours projecting Oromo as threats so that they would never think of resisting anymore. Thus, Oromo has to pay sacrifice in lives and property simply because of the possibility of being a threat in the future.

ጥቃት በኬንያ

በኬንያ መዲና፣ ናይሮቢ በተጣሉ ሦስት የቦምብ ጥቃቶች ቢያንስ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን እና 25 መቁሰላቸውን የኬንያ ሀገር አስተዳደር ባለሥልጣናት አስታወቁ። ትናንት ማታ የተጣሉት ጥቃቶች ዒላማ ያደረጉት በብዛት

Nairobi Eastleigh Bombenexplosion 31.03.2014
ሶማሊያውያን በሚኖሩበት በኢስትሌይ ሰፈር የሚገኙ ሁለት የምግብ ቤቶችን እና አንድ ክሊኒክ እንደነበር ባለሥልጣናቱ አክለው ገልጸዋል። ለጥቃቱ እስካሁን ኃላፊነቱን የወሰደ ቡድን ወይም ሰው ባይኖርም፣ የኬንያ ፖሊስ 657 ተጠርጣሪዎችን በዛሬው ዕለት መያዙን አስታውቋል። የናይሮቢ ፖሊስ ኮማንደር እንዳስታወቁት ግን ፣ ጥቃቱ የአሸባሪዎች ስራ ሳይሆን አልቀረም፣